አስገራሚ ፉጡሮች!
=
ባህር ዳሮች ለኮምቦልቻ አንሷር መስጂድ ፈቃድ መሳይ ሰበብ ሰጥተው መቆየታቸው ይታወሳል
ታዲያ የለተሞው ፈተና ሲመጣ እሱን ካልገጠማቹህ ብለው ፍቃዳቸውን አንስተዋል እነሱም የራሳቸውን ግሩፕ በመክፈት ሳንቲም አሰባስበው የጨረቃ ቦታ ገዝተው መስጂድ ብጤ አቁመው እየሄዱ ነው
አሁን በጣም የገረመኝ ነገር አንዱ የዜና አውታራቸው እንዲህ ይላል
"አሁን ለመጅሊስ አስረክበውታል"ሲጀመር ይህ የወጣለት ውሸት ነው መስጂዱ ሚመራው በራሱ በሱናው ህዝብና መሪ ነው።
ደግሞስ ቢሆንስ ፍቃድ የላቹህም በኛ አስተዳደራዊ መሪነት ካላስገባቹህ ይዘጋል ብለው ከመነቸኩ እንደነሱ እንድዘጋ ነው ሚፈልጉት እንዴ?
እውነት ለመናገር ባህር ዳሮች ፍቃዱን ሲያነሱባቸው መስጂዱ እንድዘጋ አስበው እስካሁን ባለመዘጋቱ እየቆጫቸው መሆኑን የሚያሳይ እንቁራሬ ነው።
t.me/abumuazhusenedris