የትግራይ ክልል የፖለቲካ ውዝግብ ከሁለቱ ተፋላሚዎች ባለፈ የክልሉን ሊህቃን ለሁለት የከፈለ ሆኗል፡፡
የህዝቡን እሮሮ ለመስማት አለመፍቀድ ፣የስልጣን ሽኩቻ ውስጥ መግባትና መሰል ሂደቶችን ማስተናገድ የክልሉ ነባራዊ ሃቅ ከሆነም ሰነባብቷል፤ የሚሉት አቶ ክብሮም በርኸ በክልሉ ያለው ቀውስና እያጋጠመ ያለውን ፖለቲካ ውድቀት በሚመለከት ከትዝብታቸው አጋርተዋል፡፡
ሙሉ ቃለ-ምልልሱን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ይከታተሉ
https://youtu.be/pe-OjWSO2jk?si=1-aD15_hy2rYnrXr
የህዝቡን እሮሮ ለመስማት አለመፍቀድ ፣የስልጣን ሽኩቻ ውስጥ መግባትና መሰል ሂደቶችን ማስተናገድ የክልሉ ነባራዊ ሃቅ ከሆነም ሰነባብቷል፤ የሚሉት አቶ ክብሮም በርኸ በክልሉ ያለው ቀውስና እያጋጠመ ያለውን ፖለቲካ ውድቀት በሚመለከት ከትዝብታቸው አጋርተዋል፡፡
ሙሉ ቃለ-ምልልሱን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ይከታተሉ
https://youtu.be/pe-OjWSO2jk?si=1-aD15_hy2rYnrXr