በምስሉ ላይ የምትመለከቱትና ሰሙ ሻኪር አብዶ ኢብራሂም ይባላል። በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ በአበሱጃ ቀ/ገ/ማህበር ተወልዶ ያደገ ሲሆን እንደ ማንኛውም ሰው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለዓመታት ኖሯል።ዛሬ ሶስት ዓመት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም። እናቱ በጭንቀትና በለቅሶ ልጇን እያፈላለገች ሲሆን ያለበትን የሚያውቅ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች መረጃ መስጠት እንዲተባበረን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወላጅ እናት።
0978262680
0911945654
0915837356
ወላጅ እናት።
0978262680
0911945654
0915837356