Ahmedin Jebel - አሕመዲን ጀበል


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


ይህ ይፋዊ የአሕመዲን ጀበል የቴሌግራም ገፅ ነው!

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


“የፆመኛ ሰው የአፉ ጠረን ከአላህ ዘንድ ከሚስክ (ሽቶ) ሽታ የተሻለ ይሆናል።”

ረሱል (ﷺ)


“ወላሂ ቀብር ላይ ያሉ ሰዎች ተመኙ ቢባሉ አንዲትን የረመዳን ቀን ይመኙ ነበር”

ኢብኑል ጀውዚ


የዛሬ 13 ዓመት ነበር ታላቁ የህዳሴ ግድብ ሲበሰር የባምዛ አካባቢ ነዋሪዎች ቄያቸውን ለልማት ቀዳሚ ሆነው ሀገር ትልማ ፣ ትደግ ሁላችንም በጋራ ከፍ እንበል በማለት ያለምንም ካሳ ለመነሳት ፈቀዱ።

ያ ሲሆን በመንግስት በኩል አስፈላጊውን መሠረታዊ ልማት ለማሟላት ቃል ተገባ ፣ መንገድ ፣ ሆስፒታል ፣ ጤና ጣቢያ ፣ ት/ቤት ፣ ውሃ እና ቤተ እምነቶችን ለመገንባት መንግስት ለህዝቡ ቃል ገባ ቃሉን ተከትሎ
- ቤተ ክርስቲያን ተሰራ
- ትምህርት ቤት ተሰራ
- ሆስፒታል ተሰራ
- መንገድ ተጀመረ
- ውሃው ጅምር ላይ ሆነ

መስጅዱ ግን የለም ፣ አልተሰራም ለዚህም እንጠይቃለን መስጂዱ የታለ ? አው በተገባው ቃል መሠረት በቂ ያልሆነ አሸዋና ጠጠር አውርደው ደብዛቸው ጠፍቷል።

ለዓመታት ልጆቹን እያከፈሩበትና ፣ የስነ ልቦና ተጠቂ ሆኖ ዲኑን ለመጠበቅ ድንበር ተሻግሮ ሱዳን በመግባት ልጆችን በማስተማር እምነቱን ጠብቆ ለማቆየት እየተጋ ይገኛል ።

የአካባቢው ማህበረሰብ ይህ ግን እስከ መቼ ብለው ይጠየቃሉ የአካባቢው አመራሮች ? መስጅዱን ሆን
ተብሎ በሚያስብል ደረጃ የአካባቢው ማህበረሰብ በልማት ተነሺው ሙስሊሙ ሆኖ ሳለ እስከ አሁን ድረስ ለዓመታት መስጅዱ አልተሰራለትም፣ ይህን ተከትሎ አካባቢው የአክፍሮት ሀይላት መናኸሪያ ሆኗል። ይህን መቀየርና መለወጥ አንድና አንድ ነው ተቋም መገንባት በመሆኑ ለዚህም ባምዛ አራህማን መስጅድን ማዕከልን እውን ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ ይገኛል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ጁምዓ የረመዳን የመጀመሪያ ጁምዓ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ መስጅዶችና አለም አቀፍ ማህበረሰብ በሶሻል ሚዲያዎች በሚደረገው የሰደቀቱል ጃሪያ ባምዛ አራህማን መስጅድን እውን ለማድረግ በሚደረገው
ዘመቻ ላይ ተሳታፊ በመሆን ኢስላማዊ ግዴታውን እንዲወጣ የቤንሻጉል ጉምዝ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት እና የባምዛ አራህማን መስጅድ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ይጠይቃሉ።

“የአላህን ቤት (መስጅድ) የገነባ ፣ አላህ በጀነት ለሱ ቤት ይገነባለታል።“ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)

የአካውንት ስም:- ባምዛ አራህማን መሰጅድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- 1000661869953
ሂጅራ ባንክ:- 1000039130001
አዋሽ ባንክ:- 01425156535600
ኦሮሚያ ሕብረት ስራ:- 1013800153709
ዘምዘም ባንክ:- 0051190110301
አቢሲንያ ባንክ:- 219545827
ዳሽን ባንክ:- 2966782305111


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


🛑 ተራዊህ በመስገድ ከሚገኙ ጥቅሞች

📌 ቀኑን በጾም ሌሊቱን በሰላት በማሳለፋችን ከደጋግ የአላህ ባሪያዎች እንመደባለን

📌 ቁርኣን በብዛት በማድመጣችን የአላህን እዝነት እናገኛለን

📌ተራዊሕ ብዙ ሩኩዕና ሱጁድ ስላለበት ሰፊ የዱዓና የዚክር እድል እናገኛለን

📌ከወንጀል ርቀን ጊዜያችንን በመልካም ስራ እናሳልፋለን

📌ዒባዳ ላይ ትዕግስትን እንማራለን

📌ሰላተል-ለይል እንለማመዳለን

📌በተደጋጋሚ ከኢማሙና ማእሙሞች ጋር "አሚን" በማለታችን ወንጀላችን ይማራል

📌 መስጂድ ስንሄድና ስንመለስ በእርምጃችን ልክ ወንጀሎች ተራግፈው መልካም ስራዎች ይጻፉልናል

📌 ሰላት እየጠበቀን በምናሳልፋቸው ጊዜያቶች መላኢካዎች ምህረት ይጠይቁልናል

📌 የሙስሊሞችን ጀማዓ በማብዛት ሸይጣንና አጋዦችን እናስቆጫለን

📌 ከመልካም ሰዎች ጋር በመቀላቀላችን መልካም ስራዎቻችን ወደ ሰማይ እንዲወጡና ተቀባይነት እንዲያገኙ እድል ይፈጥራል

📌 ከአልባሌ ነገሮች ለመራቅ ለወጣቱ መልካም አርዓያ እንሆናለን

📌 ካመኑበትና ጥቅሙን ካወቁት ሁሉም ነገር ቀላልና የሚቻል መሆኑን በተጨባጭ እናይበታለን

📌 ቁርኣንን በብዛት በመስማት የአላህን እዝነት እናገኛለን እንዲሁም ብዙ በመስማት ትክክለኛውን የቁርኣን አቀራርም እንማራለን

📌 በቁኑት ዱዓ ወቅት ብዙ እኛ ያላሰብናቸውና መግለጽ የማንችላቸው ነገሮች ዱዓ ተደርጎ "አሚን" በማለታችን ትርፋማ እንሆናለን

📌 ከኢማሙ ጋር እስከሰላቱ ፍጻሜ ድረስ አብረን እየሰገድን ከቆየን ሌሊቱን በሙሉ ሲሰግድ ያደረን ሰው እጅር /ምንዳ እንሸምታለን

📌 የቂያማ ቀን መቆምን ያቀልልናል፥ዱኒያ ላይ ለጌታው ብሎ ረጅም ሰዓት የቆመ የቂያማ ቀን መቆም አይከብደውም

📌 ሰግደን ስንመለስ የውስጥ ደስታና እፎይታና ሌሎችንም የዲንም የዱኒያ በርካታ ጥቅሞችን እናገኛልንና ተራዊህን ሳንሰለች እንስገድ።

አላህ ያግራልን


“እጁ አመድ አፋሽ ይሁን ረመዳንን አገኝቶ ወንጀሉ ሳይማርለት ያለፈው።”

ረሱል (ﷺ)


የአላህ መልዕክተኛ (ሰዐወ) ስለ ስሁር እንዲህ ብለዋል።

« ስሁር ከአላህ የተሰጣችሁ ረድዔት ነውና እንዳትተውት።»
★★★★★
T.me/ahmedin99


🎈ኑ የ4አመቷን ህፃን ኢኽላስ ሰይፉን እንታደጋት‼

ህፃን ኢኽላስ ሰይፉ ከ2 አመቷ ጀምሮ ባጋጠማት የአጥንት ኢንፌኬሽን ላለፉት 2 አመታት ስትሰቃይ የቆየች ሲሆን በተለያየ መልኩ ተመልሶ እየወጣ ህይወቷ አስጊ ደረጃ ላይ ደርሷል። ወላጆቿ ላለፉት 24 ወራት ያላቸውን አሟጠው ለማሳከም የጣሩ ቢሆንም አጥጋቢ መፍትሄ እስካሁን ባለመገኘቱ የተሻለ ህክምና ወደምታገኝበት ሆስፒታል ሄዳ ህክምናውን ለማግኘኘት የህክምናው ወጪም ከ500ሺ ብር በላይ እንደሚፈጅ ስለተገመተ እህት ወንድሞቼ ይህቺን ህፃን ለመታደግ እንረባረብ ዘንድ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ‼

ስም ሰይፉ ያሲን አባዲጋ

🎈ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000328289508

🎈አዋሽ ባንክ 01425794869500

🎈ህብረት ባንክ 1000036553573


"ስሁርን ተመገቡ ስሁር መብላት በረካ አለው።"

የአላህ መልክተኛው ﷺ


🛑 ተራዊህ በመስገድ ከሚገኙ ጥቅሞች

📌 ቀኑን በጾም ሌሊቱን በሰላት በማሳለፋችን ከደጋግ የአላህ ባሪያዎች እንመደባለን

📌 ቁርኣን በብዛት በማድመጣችን የአላህን እዝነት እናገኛለን

📌ተራዊሕ ብዙ ሩኩዕና ሱጁድ ስላለበት ሰፊ የዱዓና የዚክር እድል እናገኛለን

📌ከወንጀል ርቀን ጊዜያችንን በመልካም ስራ እናሳልፋለን

📌ዒባዳ ላይ ትዕግስትን እንማራለን

📌ሰላተል-ለይል እንለማመዳለን

📌በተደጋጋሚ ከኢማሙና ማእሙሞች ጋር "አሚን" በማለታችን ወንጀላችን ይማራል

📌 መስጂድ ስንሄድና ስንመለስ በእርምጃችን ልክ ወንጀሎች ተራግፈው መልካም ስራዎች ይጻፉልናል

📌 ሰላት እየጠበቀን በምናሳልፋቸው ጊዜያቶች መላኢካዎች ምህረት ይጠይቁልናል

📌 የሙስሊሞችን ጀማዓ በማብዛት ሸይጣንና አጋዦችን እናስቆጫለን

📌 ከመልካም ሰዎች ጋር በመቀላቀላችን መልካም ስራዎቻችን ወደ ሰማይ እንዲወጡና ተቀባይነት እንዲያገኙ እድል ይፈጥራል

📌 ከአልባሌ ነገሮች ለመራቅ ለወጣቱ መልካም አርዓያ እንሆናለን

📌 ካመኑበትና ጥቅሙን ካወቁት ሁሉም ነገር ቀላልና የሚቻል መሆኑን በተጨባጭ እናይበታለን

📌 ቁርኣንን በብዛት በመስማት የአላህን እዝነት እናገኛለን እንዲሁም ብዙ በመስማት ትክክለኛውን የቁርኣን አቀራርም እንማራለን

📌 በቁኑት ዱዓ ወቅት ብዙ እኛ ያላሰብናቸውና መግለጽ የማንችላቸው ነገሮች ዱዓ ተደርጎ "አሚን" በማለታችን ትርፋማ እንሆናለን

📌 ከኢማሙ ጋር እስከሰላቱ ፍጻሜ ድረስ አብረን እየሰገድን ከቆየን ሌሊቱን በሙሉ ሲሰግድ ያደረን ሰው እጅር /ምንዳ እንሸምታለን

📌 የቂያማ ቀን መቆምን ያቀልልናል፥ዱኒያ ላይ ለጌታው ብሎ ረጅም ሰዓት የቆመ የቂያማ ቀን መቆም አይከብደውም

📌 ሰግደን ስንመለስ የውስጥ ደስታና እፎይታና ሌሎችንም የዲንም የዱኒያ በርካታ ጥቅሞችን እናገኛልንና ተራዊህን ሳንሰለች እንስገድ።

አላህ ያግራልን


🌙 ረመዳን ሙባረክ🌙

የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ በመታየቷ ነገ ቅዳሜ የረመዳን የመጀመሪያው ቀን ይሆናል።


ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“‘ቁል ሁወላሁ አሐድን’ ሙሉውን አስር ጊዜ ያነበበ ሰው፤ አላህ ጀነት ውስጥ ህንፃ ይገነባለታል።”

ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 589


በምስሉ ላይ የምትመለከቱትና ሰሙ ሻኪር አብዶ ኢብራሂም ይባላል። በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ በአበሱጃ ቀ/ገ/ማህበር ተወልዶ ያደገ ሲሆን እንደ ማንኛውም ሰው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለዓመታት ኖሯል።ዛሬ ሶስት ዓመት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም። እናቱ በጭንቀትና በለቅሶ ልጇን እያፈላለገች ሲሆን ያለበትን የሚያውቅ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች መረጃ መስጠት እንዲተባበረን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወላጅ እናት።

0978262680
0911945654
0915837356


🎈ኑ የ4አመቷን ህፃን ኢኽላስ ሰይፉን እንታደጋት‼

ህፃን ኢኽላስ ሰይፉ ከ2 አመቷ ጀምሮ ባጋጠማት የአጥንት ኢንፌኬሽን ላለፉት 2 አመታት ስትሰቃይ የቆየች ሲሆን በተለያየ መልኩ ተመልሶ እየወጣ ህይወቷ አስጊ ደረጃ ላይ ደርሷል። ወላጆቿ ላለፉት 24 ወራት ያላቸውን አሟጠው ለማሳከም የጣሩ ቢሆንም አጥጋቢ መፍትሄ እስካሁን ባለመገኘቱ የተሻለ ህክምና ወደምታገኝበት ሆስፒታል ሄዳ ህክምናውን ለማግኘኘት የህክምናው ወጪም ከ500ሺ ብር በላይ እንደሚፈጅ ስለተገመተ እህት ወንድሞቼ ይህቺን ህፃን ለመታደግ እንረባረብ ዘንድ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ‼

ስም ሰይፉ ያሲን አባዲጋ

🎈ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000328289508

🎈አዋሽ ባንክ 01425794869500

🎈ህብረት ባንክ 1000036553573


ኡስታዝ ካሚል ጠሐ ሙሉ ጊዜውን ለዳዕዋው የሰጠ ወንድማችን ነውና አስተዋፅኦው ይቀጥል ዘንድ እናበርታው!!!

ወንድማችን ካሚል ጠሐ የዳእዋውን መድረክ ሰፊ ክፍተት በመሸፈን የበኩሉን አስተዋፅኦ እያበረከተ ያለ ወንድማችን ነው።
-------
የሱ ቋሚ ስራ ዳዕዋ ነው።ይቀራል ያስቀራልም።
------
ስለዚህም በከተማችን በተለያዩ መስጂዶች፣አንዳንዴም ከከተማም ወጣ ባሉ የሀገራችን ክፍሎች በመገኘት ዳዕዋ ያደርጋል።በተለያዩ የሶሻል ሚዲያ አማራጮችም እንደዚሁ በሰፊው በመገኘት የበኩሉን እያበረከተ ይገኛል።
--------
ሙሉ ጊዜውን የሚያውለው ከላይ በጥቂቱ ለተዘረዘሩት የዳዕዋ ስራዎቹ በመሆኑ በግልና በቤተሰቡ ህይወት ላይ ጫና ማሳደሩ ግልፅ ነውና ሁላችንም የበኩላችንን በማድረግ ከጎኑ እንቁም!!!

Kamil taha
ንግድ ባንክ 1000340185308
አቢሲኒያ 67889247
ሂጅራ ባንክ 1001752580001


ኢምፓክት ሜከርስ ፋውንዴሽንን ገጽ ይከተሉ
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴

በየካቲት 2014 በእኔ በአሕመዲን ጀበል መስራችነት የተቋቋመው ኢምፓክት ሜከርስ ፋውንዴሽን ንቁ ተጽዕኖ ፈጣሪና ተምሳሌታዊ ዜጐችና ተቋማትን በኢትዮጵያ እንዲፈጠሩ አበክሮ እየሠራ ያለ ሀገር በቀል የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት ነው፡፡ ፋውንዴሽኑ ጥናትና ምርምርን መሠረት በማድረግ የአቀም ግንባታ ተግባር ተኮር ሥልጠናዎችን ለግለሰቦችና ለተቋማት እየሰጠ ይገኛል።

በዚሁ መሰረት ፋውንዴሽኑ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የሴቶችና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬትና ከሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ጋር በመተባበር በተመረጡ የአገራችን የተለያዩ ከተሞች ለአራት ቀናት የሚቆይ የወጣቶች ስልጠና እያሰለጠ ይገኛል፡፡ ከነዚህ መካከል በወራቤ፣ በሻሸመኔና በሀዋሳ ከተማ በዋናነት በአመራር (leadership) እና በሥራ ፈጠራ (entrepreneurship) ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎች በስኬት ተጠናቋል።በሌሎች ከተሞችም ይቀጥላል።

ኢምፓክት ሜከርስ ፋውንዴሽን ከአዲስ አበባ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ጋር በደረሰው የመግባቢያlpih v ስምምነት በክፍለ ከተማ ደረጃ የእስልምና ጉዳዮች እና የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣት ሊጎ አባላትን በተቋማዊ አሠራር ላይ አቅማቸውን የማጎልበት ሥልጠና ሰጥቷል።በቅርቡም ከየኢትዮጵያ፣ከአዲስ አበባ፣ከኦሮሚያና ከሸገር ከተማ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዉስጥ የተለያዩ ዳይሬክቶሬትና መምሪያዎች የተውጣጡ ባለሚያዎችን በአፍሪካ የአመራር ልህቀት ማዕከል የአምስት ቀናት ተግባር ተኮር ስልጠና ሰጥቷል።

ከስር ባለው ሊንክ በመግባት የኢምፓክት ሜከርስ ፋውንዴሽንን የፌስቡክ ገጽን ፎሎም እንዲያደርጉ ተጋብዘዋል።👇
https://www.facebook.com/share/p/15tMebcEMg/


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የዳዕዋ ቲቪ አዲስ የዩቲዩብ ቻናል!
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴

ውድ የዳዕዋ ቲቪ ቤተሰቦች ከ2ሺ በላይ የሚሆኑ የኪታብ ደርሶች፣ፈትዋዎች እንዲሁም የሸይኽ ሙሐመድ ሓሚዲን የቁርአን ተፍሲርና የተለያዩ ኢስላማዊ እውቀትን የሚያስጨብጡ ትምህርቶችን ስንናስተላልፍበት የነበረው የዩቲዩብ ገፃችን ማንነታቸው ባልታወቁ አካላት በመጠለፉ ጥልቅ ሀዘናችንን እየገለፅን በምትኩ አዲስ ቻናል ከፍተናል።

ስለሆነም እርሶም ከዚህ በታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን አዲሱን የዩቲዩብ ገፃችንን ሰብስክራይብ እንዲያደርጉና ለሌሎችም እንዲያስተላልፉ እንጠይቃለን!!!

👉 https://ytbe.one/rzYHUrtM8QU
👉 https://ytbe.one/rzYHUrtM8QU
👉 https://ytbe.one/rzYHUrtM8QU


ይህ የምትመለከቱት መኪና እሁድ ታህሳስ 4 ከ ብስራተ ገብሬል ፓርኪንግ ለማስተካከል በሚል ጋሻው የሚባል ግለሰብ መኪናዉን ይዞ ተሰዉሯል  እባካችሁ ሼር በማድረግ አፋልጉን

ታርጋ ቁ  ደቡብ ሕዝብ 25014

0994370349
0916822485


ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن سَأَلَ النّاسَ أمْوالَهُمْ تَكَثُّرًا، فإنّما يَسْأَلُ جَمْرًا فَلْيَسْتَقِلَّ، أوْ لِيَسْتَكْثِرْ﴾

“ገንዘብ እንዲበዛለት በማለም ሰዎችን ገንዘብ እንዲሰጡት የሚጠይቅ(የሚለምን) ሰው ፥ የእሳት ፍም ነው የሚጠይቀው። (ፍሙን ቢሻው) ያሳንስ (ቢሻው) ያብዛው!"
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1041

ማብራሪያ

ሀዲሱ ሰዎች ሳይቸግራቸውና አስገዳጅ ሁኔታ ሳይገጥማቸው ሀብት ለማካበት በማሰብ ብቻ የሚያደርጉትን ልመና ወንጀልነት የሚገልፅና የሚያስፈራራ ነው።



20 last posts shown.