#BahirDarUniversity
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ TOEFL ምዘና ፈተና መስጠት ሊጀምር ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ የተረጋገጠ የፈተና አስተዳደር አገልግሎቶች በመሰጠት ከሚታወቀው የትምህርት ፈተና አገልግሎት (ETS) ተቋም የ TOEFL iBT ፈተና ማዕከል ሆኖ ፈቃድ አጊኝቷል፡፡
ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የ TOEFL የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመቀላቀል፣ ለሙያ እድገት እንዲሁም ለስኮላርሺፕ ዕድሎች አስፈላጊ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ TOEFL ፈተና ማዕከል ፔዳ ግቢ፣ ፈተናውን ለመውሰድ የአመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፦
☎️ +251911816361
📧 toefl.center@bdu.edu.et
✨ Share with your Friends
🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ TOEFL ምዘና ፈተና መስጠት ሊጀምር ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ የተረጋገጠ የፈተና አስተዳደር አገልግሎቶች በመሰጠት ከሚታወቀው የትምህርት ፈተና አገልግሎት (ETS) ተቋም የ TOEFL iBT ፈተና ማዕከል ሆኖ ፈቃድ አጊኝቷል፡፡
ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የ TOEFL የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመቀላቀል፣ ለሙያ እድገት እንዲሁም ለስኮላርሺፕ ዕድሎች አስፈላጊ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ TOEFL ፈተና ማዕከል ፔዳ ግቢ፣ ፈተናውን ለመውሰድ የአመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፦
☎️ +251911816361
📧 toefl.center@bdu.edu.et
✨ Share with your Friends
🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy