#AAU #ExitExamበርካታ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ፈተናቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይወስዳሉ።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና በየቀኑ በሦስት ፈረቃ መርሐግብር እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ተፈታኞች በተመደቡበት ካምፓስ እና የፈተና ክፍል ብቻ ፈተናቸውን መውሰድ ይጠበቅባቸዋል።
(የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ቀን የ Management ፈተና መርሐግብር ከላይ ተያይዟል)
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት 2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ረፋድ ከ 5:30-8:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት 8:00-9:30 ሰዓት
ተፈታኞች ከፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ አስቀድመው በመፈተኛ ክፍል መገኘት ይጠበቅባቸዋል።
ፈተናውን ለመውሰድ ወደተመደቡበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ ሲሔዱ የፋይዳ መታወቂያዎን መያዝ ይኖርብዎታል። ስልክ እና ሌሎች የተከለከሉ ነገሮችን የያዘ/የያዘች ተፈታኝ ወደ ግቢው እንዲገባ/እንድትገባ አይፈቀድላቸውም።
🔔 ስምዎ ከላይ በተያያዘው ዝርዝር ውስጥ ከሌለ የ Management and Business Management ተፈታኞች ሰኔ 5/2017 ዓ.ም በፈረቃ 3 ተፈታኞች ዝርዝር ላይ ተካተዋል።
✨ Share with your Friends
🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy