ATC NEWS


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


#ADDIS_ABABA : ETHIOPIA
ለመልዕክት 👇🏻
@mujaabot
For Advertisement👇🏿
@atcads

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter


#ASTU

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ካርኒቫል አክብሯል።

የናዝሬት ቴክኒክ ኮሌጅ በሚል ስያሜ በ1986 ዓ.ም የተመሠረተው አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፤ አሁን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ሁለት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው፡፡

ወደ ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሸጋገር ዝግጅት ላይ የሚገኘው ዩኒቨርሲቲው፤ የመጀመሪያውን የቀድሞ ተማሪዎች ካርኒቫል በማክበር ላይ ይገኛል፡፡

ካርኒቫሉ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በአዲስ መልክ የተገነባ የሪጅስትራርና የአለምናይ ቢሮ ምርቃት እና የቀድሞ ተመራቂዎች የግንኙነት መረብ ሥራ መጀመር ኹነቶች በዛሬው ዕለት ተከናውነዋል።

የፓናል ውይይት፣ የቴክሎጂ ፈጠራ አውደ ርዕይ እና ሌሎች የቀድሞ ተማሪዎችን የሚያስተሳስር ዝግጅቶች እንደሚደረጉ ይጠበቃል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


ደብረብርሃን  ዩኒቨርሲቲ ከሐበሻ አረጋውያንና ምስኪኖች መርጃ ድርጅት ጋር የሁለትዮሽ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ ::

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት አስማረ መለሰ ( ዶ/ር) ለሀበሻ አረጋዊያን እና ምስኪኖች መርጃ ድርጅት በጤና በግብርናና በደራሽ ጉዳዩች ዪኒቨርሲቲው ድጋፍ ሲያደርግ የቆዬ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ፕሬዚደንቱ ከተቋሙ የቦርድ አመራር ጋር ባደረግነው ውይይት መሰረት  ለሀበሻ አረጋዊያንና ምስኪኖች ድርጅት ሁለንተናዊ ድጋፍ ለማድረግ  እንደ አንድ የስራ ዕቅድ ተደርጎ በተቀናጀ መልኩ ጠንክረን በመስራትና ለዉጥ ለማምጣት ቆርጠን ተነስተናል በማለት ሃሳባቸውን ገልጸዋል፡፡



አቶ ሽመልስ ካሳ ሀበሻ አረጋዉያንና ምስኪኖች ድርጅት ስራ አስኪያጅ ድርጅቱ ከተመሰረተ ጀምሮ ለ 9 ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት ያጋጠማቸው መልካም አጋጣሚዎችና ተግዳሮቶች ገልፀው በአሁኑ ወቅት በተቋሙ ውስጥ 250 በተመላላሽና  በአሉበት ቤት  250  በጠቅላላው 500 አረጋዊያንና ሚስኪኖች ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያገኙ ገልጸዋል፡፡


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes


Forward from: In Africa Together
🌏IAT & IAIC INTERNATIONAL STUDENT FAIR🌎

✨Ready to study abroad and change your life?

🎓This is your chance to meet top university representatives from:

USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!

📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel

Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy

✅Entrance Fee: FREE!!

💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered

🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!

🆓No entrance fee — just register now!

Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6


🚀 𝗧𝘂𝗿𝗻 𝘆𝗼𝘂𝗿 𝘀𝗸𝗶𝗹𝗹𝘀 𝗶𝗻𝘁𝗼 𝗶𝗻𝗰𝗼𝗺𝗲.

Join the ALX Freelance Academy — a hands-on, 2-week journey designed to help you launch your freelance career with confidence.

From building your brand to landing gigs, managing clients, and closing deals like a pro — we’ve got you covered.

To Register join our telegram channel at: t.me/ALXFreelancerAcademy


#Reminder

የፋይዳ መታወቂያ አውጥተዋል?

በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ተፈታኞች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ሊያወጡ እንደሚገባ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።

የመንግሥት እና የግል ዩኒቨርሲቲዎች የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

የመውጫ ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባውን በጊዜ በማድረግ የፋይዳ መታወቂያዎን ይያዙ።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


7 ሳይቶችን ሰርተን አስረክበናል !!!

ሳር ቤት  ዘመናዊ አፓርትመንት እንደገና !!

የ40% ቅናሽ ከቴምር ፕሮፐርቲስ !!
60% እናንተ !! እኛ 40% 

ይሄ የበዓል ስጦታችሁ ነው !!  በካሬ 64,200 !!

ባለሁለት መኝታ 5,649,600 ሚሊየን
ባለሦስት መኝታ 8,346,000 ሚሊየን ይፍጠኑ !!

ለበለጠ መረጃ በ0943155542 ይደውሉ።


ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለወራቤ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ከ1 ሚሊየን 2 መቶ ሺ ብር በላይ የሚገመት የመማሪያ ክፍል እደሳት እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።

ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በወራቤ ከተማ አስተዳደር ለሚገኘው ወራቤ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የቅድመ አንደኛ ተማሪዎች መማሪያ ክፍል እድሳት እና የህጻናት መጫወቻ እና የመማሪያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል።

150 ወንበር እና ጠረጴዛዎች፣ 30 ፍራሾችን፣ መጽሃፍት፣ የውሃ ማጠራቀሚያ ሮቶ፣ ለመምህራን የማስተማሪያ ቁሳቁስ እና የመማሪያ ክፍል የግንባታ እደሳቱን ጨምሮ በአጠቃላይ ከ1 ሚሊየን 2 መቶ ሺ ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል ።

በስፍራው ተገኝተው ድጋፉን ያበረከቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኢንጂነር ተውፊቅ ጀማል አሁን የተደረገው ድጋፍ ጊዜያዊ መሆኑንና በቀጣይ ህፃናት የትምህርት ጊዜያቸውን በአግባቡ የሚከታተሉበትን ሁኔታ የማመቻቸት ስራ በተለይ በግንባታ በኩል ተጨማሪ ክፍሎችን ዩኒቨርሲቲው እንደሚገነባ ገልጸዋል።

ህጻናት ላይ በትኩረት መስራት ለሀገራችን ዘላቂ ዕድገትና ለውጥ መሠረት መጣል ስለሆነ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ መሠል ስራዎችን በተጠናከረ መልኩ እንደሚሰራ ገልጸዋል።

የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ረ/ፕ አንዋር አህመድ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራት አንዱ የማህበረሰብ አገልግሎት ስራ ትምህርት ቤቶችን የመደገፍ ተግባር እንደሆነ ጠቁመው ህፃናት ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉ የማድረጉን ስራ እንደተቋም ኮሌጆች ተከፋፍለው በየዘርፋቸው የመደገፍ ስራ እንደሚሰሩ ተናግረዋል ።

የስልጤ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሹክራላ አወል በበኩላቸው ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ በሚያደርጉ ተግባራት ላይ ሁሌም ግንባር ቀደም መሆኑን አውስተው በተለይ ለትምህርት ቤቶች ከመማሪያ ቁሳቁስም ሆነ አቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በመስጠት በርካታ አበረታች ስራዎችን እየሰራ ያለ ተቋም ነው ብለዋል።

በተለይ የዛሬው ድጋፍ የትምህርት ጥራትን ከታች ጀምሮ ለማምጣት የሚያግዝ በመሆኑ የቀጣይ ትውልድንም የሚያነቃቃ ተግባር እንደሆነ ገልፀው ስለተደረገው ድጋፍ ዩኒቨርሲቲውን በማህበረሰቡ ስም አመስግነዋል ።

ቁሳቁሱን የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አካላት ለስልጤ ዞን እና የወራቤ ከተማ አስተዳደር አመራር አካላት አስረክበዋል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#BahirDarUniversity

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ወቅት የሚሰጠው ምንም ምንም ዓይነት ነጻ የትምህርት ዕድል እንደሌለ ገልጿል፡፡

"ነጻ የትምህርት ዕድል እንሰጣለን በማለት በሐሰተኛ መረጃ ገንዘብ የሚሰበስቡ እንዳሉ ለማወቅ ችለናል" ያለው ዩኒቨርሲቲው፤ ከሐሰተኛ መረጃ እንድትጠነቀቁና በተሳሳተ መረጃ ገንዘባችሁን እንዳታባክኑ በጥብቅ አሳስቧል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#TigrayEducationBureau

በትግራይ ክልል የ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 4-6/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

የክልሉ አጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ የትምህርት ምዘናና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ዳይሬክቶሬት ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤቶች በላከው ሰርኩላር፥ ጽ/ቤቶቹ አስፈላጊውን ዝግጅት እነዲያደርጉ አሳስቧል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes


Forward from: In Africa Together
🌏IAT & IAIC INTERNATIONAL STUDENT FAIR🌎

✨Ready to study abroad and change your life?

🎓This is your chance to meet top university representatives from:

USA 🇺🇸 Canada 🇨🇦 Sweden 🇸🇪
Germany 🇩🇪 France 🇫🇷 Finland 🇫🇮 Denmark 🇩🇰 and more!

📆 May 3 & 4
🕐 3:00 - 10:00 (LT)
📍Ghion Hotel

Don’t forget to bring:
🪪Passport or Birth certificate
📚Transcripts or Student copy

✅Entrance Fee: FREE!!

💡Opportunities:
- Study loan options
- Learn about the scholarships offered

🏆Don’t miss this golden opportunity to take your future global!

🆓No entrance fee — just register now!

Click the link below to book your spot: 🔗
https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6



13 last posts shown.