የፖለቲካ አሳማዎች❓❓❓
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር አቶ የማነ ገብረመስቀል ከደቂቃዎች በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ ኢትዮጵያ ስለወደብ ጉዳይ ለምታራምደው አቋም ምላሽ ሰጥተዋል።
የማስታወቂያ ሚኒስትሩ "የፖለቲካ አሳሞች ሰሞኑን በኤሪ-ኢንፍሉዌንዛ በሽታ የተያዙ ይመስላሉ፣በየቀኑ የኤርትራ ወደብን በተመለከተ (አሰብን) የስም ማጥፋት(defamation) ዘመቻቸው ጣራ ነክቷል" ብለዋል።
የጎረቤቶቻቸውን "ወደብ እና የባህር ግዛት" ለመንጠቅ እያደረጉ ባሉት ጥንቃቄ የጎደለው ጥማት የአለም አቀፍ ህግን የጣሰ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ አብሮ የመኖርን ደንብ ይጥሳል"ብለዋል።
(አዩዘሀበሻ)
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር አቶ የማነ ገብረመስቀል ከደቂቃዎች በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ ኢትዮጵያ ስለወደብ ጉዳይ ለምታራምደው አቋም ምላሽ ሰጥተዋል።
የማስታወቂያ ሚኒስትሩ "የፖለቲካ አሳሞች ሰሞኑን በኤሪ-ኢንፍሉዌንዛ በሽታ የተያዙ ይመስላሉ፣በየቀኑ የኤርትራ ወደብን በተመለከተ (አሰብን) የስም ማጥፋት(defamation) ዘመቻቸው ጣራ ነክቷል" ብለዋል።
የጎረቤቶቻቸውን "ወደብ እና የባህር ግዛት" ለመንጠቅ እያደረጉ ባሉት ጥንቃቄ የጎደለው ጥማት የአለም አቀፍ ህግን የጣሰ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ አብሮ የመኖርን ደንብ ይጥሳል"ብለዋል።
(አዩዘሀበሻ)
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s