Ayu Zehabesha-Official አዩዘሀበሻ


Channel's geo and language: Ethiopia, English


ትክክለኛው የአዩዘሀበሻ ቻናል ይህ ብቻ ነው❗
ቻናላችንን Join በማድረግ በቀላሉ ፈጣን መረጃዎችን ይከታተሉ።
የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Statistics
Posts filter


አሜሪካ ስደተኞችን ማስወጣት ጀመረች‼️
የትራምፕ የስደተኞች ፖሊሲ ተግባራዊ እየተደረገ ሲሆን በአንድ ቀን ብቻ ከ500 በላይ ስደተኞችን ሲታሰሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ በወታደራዊ አውሮፕላኖች ተጭነው ወደሀገራቸው ተሸኝተዋል። የፖለቲካ ጥገኝነት ለማግኘት በየአደባባዩ ባንድራ እየያዙ የተቃዎሞ ሰልፍ የሚያደርጉም ከህገ-ወጥ ስደተኞች ዝርዝር ውጭ ሊሆኑ እንደማይችሉ ታውቋል። አሜሪካ ከሜክሲኮ የምትወሰንበት የደቡባዊ ድንበር ቅድሚያ ተሰጥቶት በአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ጥብቅ እርምጃ እየተወሰደ ነው።
#አዩዘበሀሻ
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


Ads❗❗
የፈረንጆቹ 2025 ምርጡ ፕሮጀክት የተባለው stars❗
ይህ አዲስ ፕሮጀክት በቴሌግራም ባለቤቶች የተመሰረተ ነው። መስራት የምትችሉ እንዲሁም ክርፕቶከረሲን መለማመድ ለምትፈልጉ ጥሩ አጋጣሚ ነው።
መስራት ለምትፈልጉ ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት ካሁኑ ስሩ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500


የጦርነት ስጋት‼️
#በትግራይ ክልል የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ስጋት መኖሩን ነዋሪዎቹ ተናገሩ‼️
የትግራይ ወታደራዊ አመራር ሰሞኑን መፈንቅለ መንግስት የማድረግ ዕቅድ መኖሩን በመግለጫቸው ካሳወቁ በኋላ በትግራይ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
ውጥረቱን ተከትሎ የሆነ ነገር ሊፈጠር ይችላል በሚል ከወትሮው በተለየ ገንዘብ ለማውጣት ባንኮች በሰልፍ ተጨናንቀዋል ሲሉ እማኞች ገልፀዋል። በገበያ ማእከላት በተለይ የፍጅታ ሸቀጦች ላይ የፍላጎት መጠን በጣም ጨምሯል። ጦርነት ይቀሰቀስ ይሆናል ብሎ የሰጋው ህዝብ ሰማይን ደግፎ ኑሮውን እየመራ ነው። በዚህ ብቻ ግን አልተገደበም። የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄድ ጀምሯል። «መንግስት የሚያፈርስ የትኛውም አካል አንታገስም» የመኾኒ ህዝብ በዛሬው ዕለት እያካሄደ በሚገኘው ሰልፍ ይዞት የወጣው መፈክር ነው።
አዩዘሀበሻ
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273


ታክስ‼️
ጉምሩክ ኮሚሽን፣ ከውጭ የሚገባ የሕጻናት የዱቄት ወተት ተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚከፈልበት ሰሞኑን በጻፈው ደብዳቤ አስታውቋል። ኮሚሽኑ፣ የሕጻናት የዱቄት ወተት ወይም የወተት ተዋጽዖ ያላቸው የተዘጋጁ ምግቦች እንደ ወተት ምርት እንደማይቆጠሩ ከገንዘብ ሚንስቴር ማብራሪያ ማግኘቱን ገልጧል። ገንዘብ ሚንስቴር በ2016 ዓ፣ም ያወጣው የእሴት ታክስ መመሪያ፣ ወተትን ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ እንዳደረገው ይታወሳል።
#ዋዜማ #ethiopia
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ማስታወቂያ‼️

የመኪና ግዢ ሂደትዎን እንዴት ቀላል ማድረግ እንደሚችሉ እያሰቡ ነው?

ትክክለኛውን መኪና በትክክለኛው ዋጋ ከትክክለኛው አከፋፋይ እንዲያገኙ እንረዳዎታለን።🔥

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer

@Ab_Cars
ስለመረጡን እናመሰግናለን


ጨለማን ተገን በማድረግ የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ወደ ኮሪደር ልማት አስፓልት የለቀቀ ሆቴል 300 ሺህ ብር ተቀጣ‼️

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ካሳንቺስ አካባቢ ጨለማን ተገን በማድረግ የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ወደ ኮሪደር ልማት አስፓልት የለቀቀው ኢንተርናሽናል ሆቴል 300 ሺህ ብር መቀጣቱን እና ቦታውን እንዲያጸዳ መደረጉን የአዲስ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታውቋል፡፡

ባለስልጣኑ በከተማዋ ውስጥ የተለያዩ ስራ ላይ የተሠማሩ የንግድ ድርጅቶች እና ግንባታ ገንቢዎች በመንግስትና በህዝብ ሀብት የተገነቡ መሠረተ ልማቶችን ደህንነት በመጠበቅ እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


4_5807429450781954828.pdf
574.5Kb
በአማራ ክልል በሶስት ወራት ውስጥ ብቻ 129 ንጹሃን ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ‼️

በኦሮሚያ ክልል ደግሞ 84 ሰዎች መገደላቸው ኮሚሽኑ ጠቅሷል፡፡

ከመስከረም አጋማሽ 2017 ዓ.ም እስከ ታህሳስ ወር 2017 ዓ.ም  በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ብቻ 213 ሰዎች ከፍርድ ውጪ መገደላቸውን ኮሚሽኑ አስረድቷል፡፡

ግድያዎቹን የፈፀሟቸውም የመንግስት የፀጥታ ሀይች፣ በአማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ሀይሎች መሆናቸውን ኮሚሽኑ በሪፖቱ አስፍሯል፡፡

ለንጹሃኑ ግድያ ምክንያት የሆነው በታጣቂዎቹ በኩል መንግስትን ትደግፋላችሁ፣ በመግስት የፀጥታ ሀይች በኩል ደግሞ ታጣቂዎቹን ትደግፋላችሁ በሚል እንደሆነ ኮሚሽኑ የዓይን እማኞችን እና የተጎጂ ቤተሰቦች በማነጋገር ያወጣው ሪፖርት ያስረዳል፡፡

ኮሚሽኑ በሪፖርቱ የዘፈቀደ ፣ ጅምላና የተራዘመ እስራትና የተፋጠነ ፍትህ እጦት ያጋጠማቸውን ፣ አስድዶ መወሰር ፣ እገታ እና ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ ታስረው የቆዩ ሰዎችን ፣ የተፈናቀሉ ሰዎችን እንዲሁም የንብረት መውደምን  አካቷል፡፡
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ማስታወቂያ‼️

የመኪና ግዢ ሂደትዎን እንዴት ቀላል ማድረግ እንደሚችሉ እያሰቡ ነው?

ትክክለኛውን መኪና በትክክለኛው ዋጋ ከትክክለኛው አከፋፋይ እንዲያገኙ እንረዳዎታለን።🔥

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer

@Ab_Cars
ስለመረጡን እናመሰግናለን


ከኤጀንሲው ሰራተኞች ጋር በጋራ በሚሰሩ ህገወጥ ደላሎች ምክንያት አገልግሎት ፈላጊው ህዝብ አሁንም እየተንገላታ ነው ተባለ‼️

በርካታ የህዝብ ቅሬታ ከሚቀርብባቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች አንዱ በሆነው፤ በኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ኤጀንሲ በህገወጥ ደላላ ብር ተበላን የሚሉ ዜጎች አቤቱታን እያቀረቡ ይገኛል ፡፡

የአስቸኳይ ፓስፖርት ላልተወሠነ ጊዜ አገልግሎት መስጠት አቁሞ የነበረ መሆኑን ተከትሎ ህገወጥ ደላሎች ከውስጥ ሠው እንዳላቸው በማሳመን እና ተጨማሪ ክፍያን ጭምር በማስከፈል የአገልግሎት ፈላጊውን ህብረተሠብ ብር በመብላት ላይ እንደሚገኙ ዜጎች ተናግረዋል።

እነዚህ ደላሎች ህገወጥ ስራቸውን በመስሪያ ቤቱ አካባቢ ሆነው መስራታቸው ህዝብን የበለጠ እንዲታለል አድርጎታል ይላሉ ቅሬታ አቅራቢዎች፡፡

የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ኤጀንሲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ማስተዋል ገዳ፤ ህብረተሠቡ በዋነኝነት እየታለለ ያለው ፖስፖርቱን ለማግኘት ካለው ፍላጎት አንፃር የሚባለውን በማመኑ ነው ይላሉ፡፡

ህገወጥ ስራ ከሚሰሩ ደላሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሰራተኞች እንዳሉ ደርሰንበት ለህግ ተላልፈው እንዲሰጡ አድርገናልም ብለዋል።

እነዚህ ህገወጥ ደላሎች በአብዛኛው ኢንተርኔት ቤት ያላቸው ናቸው የሚሉት ዳይሬክተሯ፤ እነሱን የማገድ ስልጣኑ የለንም ብለዋል።

ከመስሪያ ቤታችን ጋር የሚሠሩትን እና ህገወጥ ሰራተኞችን በህብረተሰብ ጥቆማ እንዲሁም በምርመራ በህግ አግባብ እንዲቀጡ መስሪያ ቤቱ ሀላፊነቱን እየተወጣ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
#Ethiofm
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


የአፋርና የኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢ በድጋሚ በመሬት መንቀጥቀጥ ተመታ‼️
የአፋር ክልልን ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሚያዋስነዉ አካባቢ  በድጋሚ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ መሰማቱን የአካባቢዉ ነዋሪዎችና ባለሙያዎች አስታወቁ።ነዋሪዎቹ እንደሚሉት ትናንት በመሬት መንቀጥቀጥ እንደ አዲስ የተመቱት  አካባቢዎች ባለፉት ተከታታይ ወራት በተደጋጋሚ በመሬት መንቀጥቀጥ የተመቴት የመተሐራ፣የአዋሽ 7 ኪሎ ከተሞችና አካባቢያቸዉ ናቸዉ።አጥኚዎችም በተለይ ከመተሐራ ከተማ አቅርቢያ የሚገኙ ትናንሽ ከተሞችና መንደሮች በሬክተር መመዘኛ 4.9 በሚደርስ የመሬት መንቀጥቀጥ መመታታቸዉን አረጋግጠዋል።ዋና ማዕከሉን ከመተሐራ 11 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያደረገዉ የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለዉ ንዝረት አዳማ (ናዝሬት) ከተማ ድረስ ተሰምቷል።የመሬት መንቀጥቀጡ በሰዉ ሕይወት፣ አካልና ንብረት ላይ ያደረሰዉ ጉዳት ሥለመኖር-አለመኖሩ የደረሰን ዘገባ የለም።በአፋር ክልል የአዋሽ-ፈንታሌ፣የዱለቻ ወረዳዎች፣ መተሐራና አካባቢዉ የሚገኙ የአጎራባች የኦሮሚያ አካባቢዎች ካለፈዉ ጥቅምት ጀምሮ በተደጋጋሚ የሚደርሰዉ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን አፈናቅሏል።ግምቱ በዉል ያልታወቀ የመኖሪያ፣ የመማሪያና የመስሪያ ቤቶችና ሕንጻዎች አፈራርሷል።
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


በታቦተ ሕጉ ላይ የተሳለቁ ግለሰቦችና ቡድኖች በሕግ ይጠየቃሉ‼️
#Ethiopia | በጥምቀት በዓል በታቦተ ሕጉ ላይ የተሳለቁ፣ የትንኮሳ ስብከቶችና አለባበሶችን በማኅበራዊ ሚዲያ ያሠራጩ ኃላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦችና ቡድኖች በሕግ እንደሚጠየቁ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ፡፡

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰሞኑን ግለሰቦችና ቡድኖች ሃይማኖታዊ ቅራኔ እና ጥላቻ ሊፈጥሩ የሚችሉ በቪዲዮ የለቀቁትን አሉታዊ መልእክቶችን እና ተግባራትን በፍጥነት ለማረም በጽሕፈት ቤቱ ጋዜጣዊ መግለጫ እና ማብራሪያ ለሚዲያ አካላት ሰጥቷል፡፡

በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳብራራው ከእምነቱ ሥርዐት ባፈነገጠ መንገድ አንዳንድ ኃላፊነት የማይሰማቸው ግለሰቦችና ቡድኖች የሌላውን እምነትና ሥርዐት በማንቋሸሽ፣ ክብረ ነክ ተግባራትን በመፈጸም፤ በተለይም በጥምቀት በዓል ታቦተ ሕጉ ላይ በመሳለቅ፤ የኢስላማዊ አለባበስ መገለጫ የሆነውን ጀለቢያ በመልበስ ሙስሊሞች በመምሰል የትንኮሳ ስብከቶችና ዝማሬዎች በማቅረብ፣ የትንኮሳ አለባበሶች ጭምር በመጠቀም በማኅበራዊ ድረገጽ የለቀቁት አጫጭር ቪዲዮችዎች የእምነቱ ተከታዮችን ማስቆጣቱን ያብራራል፡፡

ይህ ዓይነቱ ተግባር በሀገራችን ለዘመናት የዘለቀውን የመከባበር፣ በሰላም አብሮ የመኖር እሴትን የሚሸረሽር ድርጊት መሆኑን የገለጸው መግለጫው፤ በሁሉም ሃይማኖቶች የሚወገዝ የድፍረት ድርጊት በመሆኑ ይህን የፈጸሙ ግለሰቦችና ቡድኖች በሕግ ሊጠየቁ እንደሚገባ፣መጠየቅም መጀመሩን መግለጫው ያስረዳል፡፡ ማንኛውም ግለሰብም ይሁን ቡድን ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የሌሎችን መብትና ጥቅም በሚጻረር አግባብነት የሌለውና ግጭት ቀስቃሽ ተግባራት የሚፈጽም ማንኛውም ሕገ ወጥ ተግባር በዝምታና ሊታለፍ እንደማይገባው ይገልጻል፡፡

በመጨረሻም ማኅበራዊ ድረገጾችን እና ሚዲያዎችን በመጠቀም የጥላቻ ንግግሮች፣ ትንኮሳዎችና ክብረ ነክ ድርጊቶች የሚፈጽሙ ግለሰቦችና ቡድኖች ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት፡- ከመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ ከፍትሕ የጸጥታ አካላት ጋር በቅርበት እየሠሩ እንደሆነ የወጣው መግለጫ ያስረዳል፡፡ አያይዞም ይህ ዓይነቱን ተግባር ለመከላከል የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ሥርዐት ላይ በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ የሃይማኖት
ተቋማት ጉባኤ መግለጫ ያስረዳል፡፡
Via ኢኦተቤክ ቴቪ
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


🌟 በ4 ዓመት ውስጥ 5 ሳይት ማስረከባችንን ያውቃሉ ?
✨ አዎ አሁን ደግሞ 6ኛ ፕሮጀክት የሆነው ሳርቤት ቫቲካን ኢንባሲ አጠገብ
Jenboro real estate
     በጊዜ ግቡ
የጋራ መጠቀሚያ ሙሉ በሙሉ የተማሟላለት፦
የከርሰምድር ውሀ
ባክአፕ ጀኔሬተር
ፓርኪንግ (4 ቤዝመንት)
ቴራስ
ጅም ስፓ እና የልጆች መጫዎቻ
15 ሊፍት እና 2 escaleter lift
electric charge station
Security camera ....
በዓል ምክንያት በማድረግ በ1% ቅደመ ክፍያ ሽያጭ ላይ ነን!!!
ሰፊ የካሬ አማራጭ  ከምቹ አከፋፈል ጋር

ባለሁለት  መኝታ
106 ካሬ =>125,610ብር
123 ካሬ => 145,755ብር
,136 ካሬ=> 161,160ብር

ባለ ሶስት መኝታ
150 ካሬ =>177,750ብር
157 ካሬ =>186,045ብር
176ካሬ =>208,560ብር
181 ካሬ =>214,485ብር

የሱቆች አማራጭ
ከ17 ካሬ  => 36,890ብር
38  ካሬ  =>82,460ብር
52  ካሬ =>112,840ብር
78  ካሬ =>169,260ብር
84  ካሬ  =>182,280ብር
125 ካሬ =>271,250ብር ብቻ
ልብ ይበሉ ከላይ የተጠቀሱት 1% ቅድመ ክፍያ ናቸው
ለበለጠ መረጃ +251960777779 ሀሎ ይበሉ
https://t.me/apartmentandshopinfo


Plagiarism‼️
ኢትዮጵያ የጥናት እና ምርምር ውጤቶችን በመኮረጅ በዓለም ቀዳሚዋ ሀገር ተብላለች። መቀመጫውን ሕንድ ያደረገው ዓለም አቀፍ ሪሰርች ዋች እንዳለው ከሆነ ኢትዮጵያ በሌሎች ሀገራት የተሰሩ ጥናቶችን ቀጥታ ትቀዳለች። ሳውዲ አረቢያ፣ ፓኪስታን፣ ቻይና እና ግብጽ ከኢትዮጵያ በመቀጠል የጥናት ውጤቶችን የሚኮርጁ ሀገራት ናቸው። እነዚህ ሀገራት የሌሎች ሰዎችን ጥናት ሲኮርጁ የሚቀጣ ህግ የላቸውም ብሏል።
#አዩዘሀበሻ #Ethiopia
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


መፈንቅለ መንግሥት የማድረግ ዕቅድ‼️
በደብረፂዮን የሚመራው የህወሓት ጀነራሎች ለአምሰት ቀናት ያካሄዱትን ዝግ ስብሰባ ጨርሰው ዛሬ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል‼️
የህወሓት ጀነራሎች ዛሬ ባወጡት መግለጫ ፤ "14ኛውን የህወሓት ጉባኤ  ያደረገው የነ ደብረፅዮን ቡድን  በወሰነው ውሳኔ መሠረት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን አስተካክሎ የማዋቀሩ ስራ ባስቸኳይ እንዲተገበር ወስነናል" ብለዋል።

መግለጫው ፥ በጌታቸው ረዳ የሚመራ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳድር አብዝቶ የሚኮንን እና መቀየር አለበት የሚል አቋም ያለው ነው።

በመግለጫው በቅርቡ በነ ደብረፂኦን የሚመራው የህወሓት ቡድን የራሱን አስተዳደር ማዋቀሩን በመደገፍ ከነደብረፂኦን ጋር እንደሚቆሙ አሳውቀዋል። ይህ ማለት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳን ከፕሬዝዳንትነት ይነሳል ማለት ነው።

የትግራይ ሰራዊት በአንድ እዝ ስር ይግባ ይላል መግለጫው፣ ስለዚህ ጌታቸው ህግ የሚያስከብርበት ሰራዊት አይኖረውም ማለት ነው።

አዲስ ሰራዊት ማዋቀርን ሰራዊቱ በጥብቅ ከልክሎ ይህን በሚተላለፍ ማንኛውም አካል ላይ እርምጃ እወስዳለው ብሏል።
ከመግለጫው መረዳት እንደሚቻለው መፈንቅለ መንግሥት የማድረግ እቅድ እንዳለ በግልጽ ያሳያል።
የፌዴራል መንግሥቱ ምላሽ ይጠበቃል።
አዩዘሀበሻ
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ኑሮ ውድነት‼️
በ2025 ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ከታየባቸው የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ኢትዮጵያ በአንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች‼️
የኑሮ ዋጋ መናር ዜጎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን የማሟላት አቅማቸው፣ የመቆጠብ፣ ንግዶችን ማቋቋም እና አስፈላጊ ሸቀጦችን ለመግዛት ያላቸውን አቅም የሚገድብ ነው፡፡
ከፍተኛ የኑሮ ንረት ባለባቸው ሀገሮች የመደበኛ ኑሮ ወጪዎችን ለመሸፈን መቸገር እንዲሁም ይህ የገቢ እና የኑሮ ዋጋ አለመጣጠን የኑሮ ደረጃን የሚቀንስ፣ ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍልን የሚጎዳ እንዲሁም ድህነትን ሊያባብስ የሚችል መሆኑ ይነገራል፡፡
እንደ መኖሪያ ቤት፣ ምግብ፣ ትራንስፖርት ፣ የጤና እንክብካቤ እና ትምህርት ያሉ መሰረታዊ ፍላጎቶች እና አገልግሎቶች ዋጋ ተመጣጣኝነት ለኑሮ ውድነት መለኪያነት ያገለግላሉ፡፡
በመሰረታዊ ሸቀጥ እና አገልግሎቶች እየጨመረ የሚገኘው ዋጋ ከሚያባብሰው ድህነት ባለፈ ማህበራዊ ቀውስ እና ወንጀልን ሊያባበስ እንደሚችል ተገልጿል፡፡
በብዙ የአፍሪካ አገሮች የተሻለ ገቢ ያላቸው ሰዎች እያደገ ከሚሄደው ወጪ ጋር ተላምደው ሲቀጥሉ፤ ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች ደግሞ የችግሩን ጫና ይጋፈጣሉ።
ትናንሽ እና መካከለኛ ንግዶች የአገልግሎት፣ የኪራይ እና የደመወዝ ሂሳቦቻቸው እየጨመረ መሄድ የሥራ ማስኬጃ ወጪያቸው እንዲያድግ ያደርጋል፡፡
ለአፍሪካ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት ጥቃቅን እና መካከለኛ ኩባንያዎች በመሰል ተግዳሮቶች መፈተናቸው ከስራ እንዲወጡ ሊያስገድዳቸው እንደሚችልም ስጋትን ፈጥሯል፡፡
ቢዝነስ ኢንሳይደር በ2025 መጀመሪያ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያስመዘገቡ ሀገራትን ዝርዝር ባወጣበት መረጃው ኢትዮጵያን ቀዳሚ አድርጓታል፡፡
በባለፈው አመት መለኪያ አራተኛ ደረጃ ላይ የነበረችው ኢትዮጵያ በዚህ አመት ወደ አንደኛ ደረጃ ከፍ ያለችው ሞዛምቢክ ፣ ሴኔጋል እና አይቮሪኮስት በዚህኛው አመት መጠነኛ ማሻሻያዎችን አስመዝግበዋል፡፡
 በ2025 መጀመሪያ በኑሮ ውድነት ቦትስዋና ፣ ሞዛምቢክ እና አይቪሪኮስት ኢትዮጵን በመከተል ከሁለተኛ እስከ አራተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡
Via:- AlAIN
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


የነዳጅ ሽያጭ በኩፖን ብቻ‼️
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከጥር 30 ጀምሮ የቤንዚን ሽያጭ በኩፖን ብቻ እንዲከናወን ወሰነ‼️‼
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከጥር 30/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ የቤንዚን ሽያጭ ህጋዊ ሰሌዳ ላላቸው ተሽከርካሪዎች በኩፖን ብቻ እንዲከናወን ውሳኔ አስተላለፈ።

የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ሳድሁን "ይሄንን ሂደት በማይከተሉ [እና] አሰራሩን በማይዘረጉ የአስተዳደር መዋቅሮች እና የማደያ ባለቤቶች ላይ ህጋዊ የሆነ እርምጃ ይወሰዳል" ሲሉ ተናግረዋል።

የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ውሳኔውን ያስተላለፈው በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ሰኞ፣ ጥር 12/ 2017 ዓ.ም ለሁሉም የክልሉ ዞኖች የንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ በጻፈው ደብዳቤ ነው።

የቢሮው ደብዳቤ የነዳጅ ምርት እጥረቱ "ከጊዜ ወደ ጊዜ ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ መምጣቱን" ያትታል። ደብዳቤው አክሎም "ህገ ወጥ የነዳጅ ምርት ሽያጭም በዛው ልክ እያሻቀበ" መሆኑን ጠቁሟል።
#BBC
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ሰደድ እሳት‼️
በአሜሪካዋ ሎስ አንጀለስ አቅራቢያ አዲሰ እና ግዙፍ የሰደድ እሳት ተቀሰቀሰ‼️
በ3 ሺህ 800 ሄክታር መሬት ላይ የተቀሰቀሰውን እሳት ተከትሎ 50 ሺህ ሰዎች ከአካባቢው እንዲለቁ ታዘዋል። በሎስ አንጀለስ ከሁለት ሳምት በፊት የተቀሰቀሱት የኢቶንና ፓላሲደስ እሳቶች አሁንም  አልጠፋም።
አሁን ላይ አዲስ የተቀሰቀሰው እሳት የአየር ንብረቱ ደረቅ እና ነፋሻማ በመሆኑ እንዳይዛመት ተሰግቷል።
አዩዘሀበሻ
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ዲላ ዩኒቨርስቲ  «ኒቃብ የደህንነት ስጋት ነው፣ኒቃብ ካላወለቃችሁ ወደ ግቢው አትገቡም" በሚል ትናንት ምሽት ላይ የሙስሊም ተማሪዎች ከበር ላይ ሲመለሱ የሚያሳይ ምስል ደርሶኛል።
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"እኛ ከዚህ በኋላ ህዝባችን እንዲበጠበጥ፣የእኛም ሆነ የህዝባችን ደም እንዲፈስ አንፈልግም። እናንተ በምትሰጡን ትዕዛዝ ሀገራችን ውስጥ ብቻ ሳይሆን ከሀገር ውጪም ደማችንን እናፈሳለን። ቁጭ ብላችሁ ችግራችሁን ፍቱ":- የመከላከያ ሰራዊት ተወካይ ዛሬ በፓርላማው ካደረጉት ንግግር ተቆርጦ የተወሰደ
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

20 last posts shown.