ጋዜጠኛ ስታሊን
ጋዜጠኛ ስታሊን ገ/ስላሴ ሰሞኑን በአማራ ፋኖ በጎጃም የተማረከውን ሌ/ኮሎኔል ያሬድ ኪሮስ "የአማራ ወንድሞቹ ወደ ትግራይ እንደሚልኩት ተስፋ አደርጋለሁ" የሚል ይዘት ያለው ፁሑፍ አውጥቷል።
ለስታሊን አጭሩ መልስ - ሌ/ኮሎኔሉን የምናውቀው "የአማራ ወንድሞቹን" ሊጨፈጭፍ ጦር እየመራ የመጣ አራዊት ሰራዊት በመሆኑ እንጅ በትግሬነቱ አይደለም፤ ሲዘምትብንና ጦር ሲያዘምትብን ለምን ሳትል፣ ሲማረክ "እንዴት ወዴት" ብትል ናት ፌር!
እንዲለቀቅ የሚፈልግ አካል ካለም፣ ሌ/ኮሎኔሉን በመሪያችን በኮሎኔል አሰግድ መኮንን የልውውጥ እቅድ ይዞ ከመጣ መቶዎች ወታደሮችን ልናክልለትም ዝግጁ ነን - የምርኮኛ ችግር የለብንም።
ዋናው ጥያቄ ግን - የተማረከውን ሌ/ኮሎኔል የወረሙማው አራዊቶች እንዴት ያዮታል የሚለው ነው? "በወረሙማው ሚዛን ኮሎኔል ያሬድና ኮሎኔል ጃዋር እኩል ይመዝናሉ ወይ?" የሚለው ነው። መልሱን ለእነዚህም ለእነዚያም ትተናል።
ጋዜጠኛ ስታሊን ገ/ስላሴ ሰሞኑን በአማራ ፋኖ በጎጃም የተማረከውን ሌ/ኮሎኔል ያሬድ ኪሮስ "የአማራ ወንድሞቹ ወደ ትግራይ እንደሚልኩት ተስፋ አደርጋለሁ" የሚል ይዘት ያለው ፁሑፍ አውጥቷል።
ለስታሊን አጭሩ መልስ - ሌ/ኮሎኔሉን የምናውቀው "የአማራ ወንድሞቹን" ሊጨፈጭፍ ጦር እየመራ የመጣ አራዊት ሰራዊት በመሆኑ እንጅ በትግሬነቱ አይደለም፤ ሲዘምትብንና ጦር ሲያዘምትብን ለምን ሳትል፣ ሲማረክ "እንዴት ወዴት" ብትል ናት ፌር!
እንዲለቀቅ የሚፈልግ አካል ካለም፣ ሌ/ኮሎኔሉን በመሪያችን በኮሎኔል አሰግድ መኮንን የልውውጥ እቅድ ይዞ ከመጣ መቶዎች ወታደሮችን ልናክልለትም ዝግጁ ነን - የምርኮኛ ችግር የለብንም።
ዋናው ጥያቄ ግን - የተማረከውን ሌ/ኮሎኔል የወረሙማው አራዊቶች እንዴት ያዮታል የሚለው ነው? "በወረሙማው ሚዛን ኮሎኔል ያሬድና ኮሎኔል ጃዋር እኩል ይመዝናሉ ወይ?" የሚለው ነው። መልሱን ለእነዚህም ለእነዚያም ትተናል።