💓መጽሐፈ አስቴር ክፍል 1💓
💓ምዕራፍ ፩፦ መርዶክዮስ በንጉሡ በአርጤክስስ አደባባይ ያገለግል እንደነበረ
-መርዶክዮስ ሕልም እንዳየ
-መርዶክዮስ የንጉሡን ሕይወት እንዳዳነ
-ሐማ የንጉሡ የአርጤክስስ ባለሟል እንደነበረ
-ንጉሡ አርጤክስስ ግብዣ እንዳደረገና ንግሥት አስጢን በግብዣው እንዲልተገኘች በዚህም ምክንያት እንደተገደለች
💓ምዕራፍ ፪፦ አስቴር ከብዙዎች ሴቶች ተመርጣ ንግሥት እንደሆነች
-አስቴር የመርዶክዮስ የአጎቱ ልጅ እንደነበረች
💓ምዕራፍ ፫፦ መርዶክዮስ ለሐማ አይሰግድ እንደነበረ
-ሐማ አይሁድን ለማጥፋት እንዳስፈቀደ
-ሐማ መርዶክዮስ ስላልሰገደለት መቆጣቱ
💓ምዕራፍ ፬፦ መርዶክዮስ የአይሁድን የጥፋት አዋጅ ሰምቶ እንዳዘነ
-መርዶክዮስ አስቴርን ንጉሡን ለምነሽ አድኚን እንዳላትና እንደጸለየ
💓ምዕራፍ ፭፦ አስቴር ንጉሥ አርጤክስስን እና ሐማን ግብዣ እንደጠራች
💛የዕለቱ ጥያቄዎች💛
፩. አርጤክስስ በስንት ሀገሮች ላይ ነበር ነግሦ የነበረው?
ሀ. በ27
ለ. በ127
ሐ. በ17
መ. በ157
፪. መርዶክዮስ ለሐማ ያልሰገደበት ምክንያት ምንድን ነበር?
ሀ. መርዶክዮስ ሐማን ይንቀው ስለነበረ
ለ. መርዶክዮስ ራሱን ከፍ ከፍ ያደርግ ስለነበረ
ሐ. ከእግዚአብሔር በቀር ለማንም አልሰግድም ብሎ
መ. ሀ እና ለ
፫. ከንጉሡ ከአርጤክስስ ግብዣ ባለመገኘቷ ምክንያት የተገደለችው የንጉሡ የአርጤክስስ ሚስት ማን ነበረች?
ሀ. አስጢን
ለ. አስቴር
ሐ. ዮዲት
መ. ሣራ
https://youtu.be/AIK4obEy3vg?si=1MCGqlnYXELg6zs8
💓ምዕራፍ ፩፦ መርዶክዮስ በንጉሡ በአርጤክስስ አደባባይ ያገለግል እንደነበረ
-መርዶክዮስ ሕልም እንዳየ
-መርዶክዮስ የንጉሡን ሕይወት እንዳዳነ
-ሐማ የንጉሡ የአርጤክስስ ባለሟል እንደነበረ
-ንጉሡ አርጤክስስ ግብዣ እንዳደረገና ንግሥት አስጢን በግብዣው እንዲልተገኘች በዚህም ምክንያት እንደተገደለች
💓ምዕራፍ ፪፦ አስቴር ከብዙዎች ሴቶች ተመርጣ ንግሥት እንደሆነች
-አስቴር የመርዶክዮስ የአጎቱ ልጅ እንደነበረች
💓ምዕራፍ ፫፦ መርዶክዮስ ለሐማ አይሰግድ እንደነበረ
-ሐማ አይሁድን ለማጥፋት እንዳስፈቀደ
-ሐማ መርዶክዮስ ስላልሰገደለት መቆጣቱ
💓ምዕራፍ ፬፦ መርዶክዮስ የአይሁድን የጥፋት አዋጅ ሰምቶ እንዳዘነ
-መርዶክዮስ አስቴርን ንጉሡን ለምነሽ አድኚን እንዳላትና እንደጸለየ
💓ምዕራፍ ፭፦ አስቴር ንጉሥ አርጤክስስን እና ሐማን ግብዣ እንደጠራች
💛የዕለቱ ጥያቄዎች💛
፩. አርጤክስስ በስንት ሀገሮች ላይ ነበር ነግሦ የነበረው?
ሀ. በ27
ለ. በ127
ሐ. በ17
መ. በ157
፪. መርዶክዮስ ለሐማ ያልሰገደበት ምክንያት ምንድን ነበር?
ሀ. መርዶክዮስ ሐማን ይንቀው ስለነበረ
ለ. መርዶክዮስ ራሱን ከፍ ከፍ ያደርግ ስለነበረ
ሐ. ከእግዚአብሔር በቀር ለማንም አልሰግድም ብሎ
መ. ሀ እና ለ
፫. ከንጉሡ ከአርጤክስስ ግብዣ ባለመገኘቷ ምክንያት የተገደለችው የንጉሡ የአርጤክስስ ሚስት ማን ነበረች?
ሀ. አስጢን
ለ. አስቴር
ሐ. ዮዲት
መ. ሣራ
https://youtu.be/AIK4obEy3vg?si=1MCGqlnYXELg6zs8