ብዙ ነገሮችን በአንድ ላይ የያዘ ካርድ ስራ ላይ ሊውል ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዜጎች 3 እና 4 ካርድ እንዳይዙ የሚያደርግ ካርድ ተግባራዊ ሊያደርግ ነው።
ይህም ካርድ መንጃ ፍቃድ፣ ኤቲኤም፣ ፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የሚይዝ ስማርት ካርድ ሲሆን በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ስራ እንዲገባ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ተገልጿል።
ካርዱ ወደ ስራ ሲገባም ከባንኮች እና ከሌሎች ተቋማት ጋር ትስስር ፈጥሮም እንደሚሰራ ተገልጿል።
Source: #Tikvah_ethiopia
በዚህ ካርድ ዙሪያ ሀሳባችሁን አካፍሉን።
©bighabesha_softwares
የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዜጎች 3 እና 4 ካርድ እንዳይዙ የሚያደርግ ካርድ ተግባራዊ ሊያደርግ ነው።
ይህም ካርድ መንጃ ፍቃድ፣ ኤቲኤም፣ ፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የሚይዝ ስማርት ካርድ ሲሆን በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ስራ እንዲገባ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ተገልጿል።
ካርዱ ወደ ስራ ሲገባም ከባንኮች እና ከሌሎች ተቋማት ጋር ትስስር ፈጥሮም እንደሚሰራ ተገልጿል።
Source: #Tikvah_ethiopia
በዚህ ካርድ ዙሪያ ሀሳባችሁን አካፍሉን።
©bighabesha_softwares