ሸይኽ ፈውዛን እንዲህ ተብለው ተጠየቁ:-
“አንዳንድ ዱዓቶችን ተብዲዕ በማድረግ ሰዎችን የሚያስገድዱና ይህን መሰረት አድርገው የሚወዳጁና የሚጠሉ፣ ተብዲዕ ያላደረገን የሚያኮርፉ ሰዎች ብይናቸው ምንድን ነው?”
መልስ:-
“ይህን እንዳትይዝ። በዚህ ላይ እንዳትታዘዛቸው። እኔ ከዚህ የጠራሁ ነኝ። አላህ ከዚህ ጠባቂዬ ነው። በዚህ ውስጥ አልገባም። ስለዚህ ምንም አላውቅም በል።” [ደርሱ አተፍሲር ቢል ሐረም፡ ረጀብ 14/433]
“አንዳንድ ዱዓቶችን ተብዲዕ በማድረግ ሰዎችን የሚያስገድዱና ይህን መሰረት አድርገው የሚወዳጁና የሚጠሉ፣ ተብዲዕ ያላደረገን የሚያኮርፉ ሰዎች ብይናቸው ምንድን ነው?”
መልስ:-
“ይህን እንዳትይዝ። በዚህ ላይ እንዳትታዘዛቸው። እኔ ከዚህ የጠራሁ ነኝ። አላህ ከዚህ ጠባቂዬ ነው። በዚህ ውስጥ አልገባም። ስለዚህ ምንም አላውቅም በል።” [ደርሱ አተፍሲር ቢል ሐረም፡ ረጀብ 14/433]