ተማሪ ጎሳ ከበደ የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመረጠ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ምርጫ በቅርቡ መደረጉ የሚታወስ ሲሆን የጆርናሊዝም እና ኮሚኒኬሽን ት/ርት ክፍል ተማሪ የሆነው ተማሪ ጎሳ ከበደ አብላጫ ድምስ በማግኘት የ2017 ዓ/ም የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል።
የህብረቱ ም/ፕሬዝዳንት ተማሪ ራያን ራጂህ ከ ሚድዋይፈሪ ት/ርት ክፍል እንዲሁም የህብረቱ ጸሃፊ ተማሪ እውነቱ ታምራት ከ ሳይካትሪ ት/ርት ክፍል ሆነው ተመርጠዋል።
የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ማኔጅመንት አዲስ ለተመረጡት የተማሪዎች ህብረት አመራሮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት በማስተላለፍ የዩንቨርሲቲያችን ማህበረሰብ አዲስ ለተመረጡት አስተባባሪዎች እገዛ እና ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጥሪ አቅርቧልአ።
ድሬደዋ፣ ጥር 9 ፣ 2017 (የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት)
ለበለጠ መረጃ
ድረ ገጽ: http://www.ddu.edu.et/
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/DDUniv/
ቴሌግራም: https://t.me/DDUniv/
ትዊተር፡ https://twitter.com/DDUniv/
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ምርጫ በቅርቡ መደረጉ የሚታወስ ሲሆን የጆርናሊዝም እና ኮሚኒኬሽን ት/ርት ክፍል ተማሪ የሆነው ተማሪ ጎሳ ከበደ አብላጫ ድምስ በማግኘት የ2017 ዓ/ም የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል።
የህብረቱ ም/ፕሬዝዳንት ተማሪ ራያን ራጂህ ከ ሚድዋይፈሪ ት/ርት ክፍል እንዲሁም የህብረቱ ጸሃፊ ተማሪ እውነቱ ታምራት ከ ሳይካትሪ ት/ርት ክፍል ሆነው ተመርጠዋል።
የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ማኔጅመንት አዲስ ለተመረጡት የተማሪዎች ህብረት አመራሮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት በማስተላለፍ የዩንቨርሲቲያችን ማህበረሰብ አዲስ ለተመረጡት አስተባባሪዎች እገዛ እና ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጥሪ አቅርቧልአ።
ድሬደዋ፣ ጥር 9 ፣ 2017 (የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት)
ለበለጠ መረጃ
ድረ ገጽ: http://www.ddu.edu.et/
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/DDUniv/
ቴሌግራም: https://t.me/DDUniv/
ትዊተር፡ https://twitter.com/DDUniv/