✈ ሺ ሰማንያ ✡
መቼም ላንለያይ ገፃችን አንድ ሆኖ
ከአንድ እናት ተወልደን ደማችን ተቀድቶ
በግራና በቀኝ ጡቷን ምገን አድገን
ጭቃ አቡክተን ግድብ ሰርተን
ተደባድበን በአንድ በልተን
ፍቅራችን አይሎ ላንጣላ ምለን
እየኖርን ነበር ፍቅርን አስቀድመን
የቀን "ጎዶሎ" ነው እኛን የለያየን.......
:
:
:
:
:
እንጂ መች ተጣላን
አሁንም አንድ ነን....!!
ዳግማዊ በየትም ✍(ዳግሮ)✍
@DagRo