Forward from: Abu Mus'ab Indris M.
አዲስ አበባ ለሚገኙ የባህር ዳር እና አካባቢዋ ሙስሊሞች መረዳጃ እድር አገልግሎት የሚውሉ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን መግዣ መዋጮ በመካሄድ ላይ ነሲሆን፣ ቁሳቁሶችም:-
ድንኳን
ብረትድስት
ወንበር
የምግብ ሰሀኖች እና ተያያዥ እቃዎች
ሲሆኑ በተለይ አዲስ አበባ ከተማው ሰፊ እንደመሆኑ መጠን በአንድ ቀን የአራት ሰዎችን የተሟላ ፕሮግራም ማካሄድ የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ስለሚያስፈልጉ በዚህ የመልካም ስራ ትብብር ላይ ተሳታፊ በመሆን የአጅር ተካፋይ ይሁኑ
በቁሳቁስ መደገፍ የምትፈልጉም ንያችሁን አሳውቁን
ጀዘኩሙሏሁ ኸይር
ድንኳን
ብረትድስት
ወንበር
የምግብ ሰሀኖች እና ተያያዥ እቃዎች
ሲሆኑ በተለይ አዲስ አበባ ከተማው ሰፊ እንደመሆኑ መጠን በአንድ ቀን የአራት ሰዎችን የተሟላ ፕሮግራም ማካሄድ የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ስለሚያስፈልጉ በዚህ የመልካም ስራ ትብብር ላይ ተሳታፊ በመሆን የአጅር ተካፋይ ይሁኑ
በቁሳቁስ መደገፍ የምትፈልጉም ንያችሁን አሳውቁን
ጀዘኩሙሏሁ ኸይር