ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ የቅ/ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ጾመ ነነዌን አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት "የዛሬዋ ነነዌ ኢትዮጵያ መሪዎች ልብ ገዝተው ወይም ራሳቸው ማቅ እስከለብሱና እስኪመለሱ ወይም ደንዳና ልባቸው ጎርፍ ሆኖ እንደ ፈርዖንና እንደ ሔሮድስ እንዲሁም ዲዮቅልጥያኖስ ይዟቸው እስኪሔድ ድረስ ተጋድሏችን ይቀጥላል። ተጋድሏችን ከሥጋና ከደም ጋር አይደለም።" ብለዋል።
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo.
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo.