ለድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና አመልካቾች በሙሉ!
ትምህርት ሚኒስቴር የሦስተኛውን ዙር የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 01/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
አመልካቾች https://ngat.ethernet.edu.et/registration ላይ በመግባትና እና የክፍያ ማመሳከሪያ ቁጥርዎን በመያዝ በቴሌብር ሱፐርአፕ በቀላሉ መመዝገብ እንደሚችሉ እንገልጻለን፡፡
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://onelink.to/uecbbr ይጫኑ!
#NGAT
#telebirrSupperApp
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia
ትምህርት ሚኒስቴር የሦስተኛውን ዙር የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 01/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
አመልካቾች https://ngat.ethernet.edu.et/registration ላይ በመግባትና እና የክፍያ ማመሳከሪያ ቁጥርዎን በመያዝ በቴሌብር ሱፐርአፕ በቀላሉ መመዝገብ እንደሚችሉ እንገልጻለን፡፡
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://onelink.to/uecbbr ይጫኑ!
#NGAT
#telebirrSupperApp
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia