"ኢራን አለማቀፋዊ ደህንነት እንዳይኖር የምታደርገው ሙከራ አደገኛና ተቀባይነት የሌለው ነው" - እንግሊዝ
እንግሊዝ በኢራን ላይ አዲስ ማዕቀብ ጣለች።
ማዕቀቡ የተጣለው ኢራን ሩሲያ ለዩክሬኑ ጦርነት የምትጠቀምባቸው የባለስቲክ ሚሳኤልና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች ድጋፍ በማድረጓ ነው ተብሏል።
የኢራን ብሔራዊ አየር መንገድ እና የጦር መሳሪያውን አጓጉዟል የተባለ በመንግሥት የሚተዳደር የመርከብ ካምፓኒ ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ አግዳለች።
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዴቪድ ላሚ፣ "ኢራን አለማቀፋዊ ደህንነት እንዳይኖር የምታደርገው ሙከራ አደገኛና ተቀባይነት የሌለው ነው" ብለዋል። #independent
@thiqaheth
እንግሊዝ በኢራን ላይ አዲስ ማዕቀብ ጣለች።
ማዕቀቡ የተጣለው ኢራን ሩሲያ ለዩክሬኑ ጦርነት የምትጠቀምባቸው የባለስቲክ ሚሳኤልና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች ድጋፍ በማድረጓ ነው ተብሏል።
የኢራን ብሔራዊ አየር መንገድ እና የጦር መሳሪያውን አጓጉዟል የተባለ በመንግሥት የሚተዳደር የመርከብ ካምፓኒ ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ አግዳለች።
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዴቪድ ላሚ፣ "ኢራን አለማቀፋዊ ደህንነት እንዳይኖር የምታደርገው ሙከራ አደገኛና ተቀባይነት የሌለው ነው" ብለዋል። #independent
@thiqaheth