የግብጽ ህዝብ በ72 ቀናት ውስጥ በ250,000 መጨመሩ ተገለጸ፡፡
በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ ጠቅላላ የህዝብ ብዛት 107 ሚሊዮን መድረሱን የግብጽ የህዝብ ስብስብ እና ስታቲክስ ማዕካዊ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡
ዋና ከተማዋ ካይሮ 10.4 ሚሊዮን ዜጎችን በመያዝ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ከሚያስተናግዱ የሀገሪቱ ከተሞች ቀዳሚ ሆናለች፡፡
በ2030 የግብጽ ጠቅላላ ህዝብ ቁጥር 117 ሚሊየሸን ሊደርስ እንደሚችል የማዕከላዊ ኤጀንሲው መረጃ ያመላክታል፡፡ #middleeastmonitor
@thiqahEth
በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ ጠቅላላ የህዝብ ብዛት 107 ሚሊዮን መድረሱን የግብጽ የህዝብ ስብስብ እና ስታቲክስ ማዕካዊ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡
ዋና ከተማዋ ካይሮ 10.4 ሚሊዮን ዜጎችን በመያዝ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ከሚያስተናግዱ የሀገሪቱ ከተሞች ቀዳሚ ሆናለች፡፡
በ2030 የግብጽ ጠቅላላ ህዝብ ቁጥር 117 ሚሊየሸን ሊደርስ እንደሚችል የማዕከላዊ ኤጀንሲው መረጃ ያመላክታል፡፡ #middleeastmonitor
@thiqahEth