የቦንብ ጥቃት
በትግራይ ክልልጰሽሬ ከተማ በተወረወረ ቦንብ ንፁሃን ላይ ጉዳት ደረሰ
ትናንት ምሽት በሽሬ ከተማ በተለምዶ ሀረግ ፓርክ በተባለ ሰፈር ቦንብ ተወርውሮ ንፁሃን ላይ ጉዳት ደርሷል። በተወረወረው የቦንቦ ፍንዳታ ጉዳት የደረሰባቸው የህክምና እርዳታ እያገኙ መሆኑ ከቦታው የደረሰን መረጃ ያሳያል።
በተጨማሪ መረጃ በዚሁ አካባቢ በጥር ወር ተመሳሳይ ቦምብ ተጥሎ ሳይፈንዳና ጉዳት ሳያደርስ እንደቀረ ታውቋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
በትግራይ ክልልጰሽሬ ከተማ በተወረወረ ቦንብ ንፁሃን ላይ ጉዳት ደረሰ
ትናንት ምሽት በሽሬ ከተማ በተለምዶ ሀረግ ፓርክ በተባለ ሰፈር ቦንብ ተወርውሮ ንፁሃን ላይ ጉዳት ደርሷል። በተወረወረው የቦንቦ ፍንዳታ ጉዳት የደረሰባቸው የህክምና እርዳታ እያገኙ መሆኑ ከቦታው የደረሰን መረጃ ያሳያል።
በተጨማሪ መረጃ በዚሁ አካባቢ በጥር ወር ተመሳሳይ ቦምብ ተጥሎ ሳይፈንዳና ጉዳት ሳያደርስ እንደቀረ ታውቋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1