ከነገ የካቲት 05/2017 ዓ.ም ጀምሮ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰሩ አሸከርካሪዎች በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ መቁም አይቻልም ተብሏል
በኮሪደር ልማት በለሙና የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት ተሽከርካሪ በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።
ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ፥ ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ከተለያዩ የአፍሪካ ብሎም የዓለም ሀገራት እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አንስቷል።
ስለሆነም ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 12:00 ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል አስታውቋል።
በኤሌክትሮኒክ ክፍያ የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የሜትር ታክሲ፣ የላዳ፣ የታክሲ እና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች መልዕክቱን እንዲተገብሩም ቢሮው አሳስቧል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
በኮሪደር ልማት በለሙና የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት ተሽከርካሪ በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።
ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ፥ ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ከተለያዩ የአፍሪካ ብሎም የዓለም ሀገራት እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አንስቷል።
ስለሆነም ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 12:00 ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር ማቆም እንደማይቻል አስታውቋል።
በኤሌክትሮኒክ ክፍያ የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የሜትር ታክሲ፣ የላዳ፣ የታክሲ እና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች መልዕክቱን እንዲተገብሩም ቢሮው አሳስቧል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1