#AmboUniversity
የተማሪዎች ጥር ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች
በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነዉ ጥር29-30/2017 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ በዋና ካምፓስ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እንገልፃለን፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
የተማሪዎች ጥር ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች
በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነዉ ጥር29-30/2017 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ በዋና ካምፓስ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እንገልፃለን፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️