#3ልጆቼን_ሳልሞት_አገናኙኝ
(ሼር ማድረግ ሶደቃ ነው ወገን። ወገኑን የሚረዳ የአላህ እርዳታ ከሱ ጋር ነው።)
~
ወ/ሮ ሐሊማ ሰይድ እባላለሁ ሰሜን ወሎ ወልድያ ከተማ ነው የምኖረው። ከባለቤቴ ሙሀመድ ሁሴን (አባናኖ) ጋር ተጋብተን አ. አ. እንንኖር ነበር ከዛም አረብ ሀገር በመሄድ #ሁለቱን_ልጆቻችንን ወለድን። #ሶስተኛዋ አ. አ. ተወለደች።
ልጆቼ
1ኛ አብዱልመጅድ ሙሀመድ ሁሴን
2ኛ ፎዝያ ሙሀመድ ሁሴን
3ኛ መሬም ሙሀመድ ሁሴን
አ.አ. አየር ጤና አካባቢ እንኖር የነበረ ሲሆን ባለመግባባትችን እና በኑሮው መክበድ ምክንያት በ1994 ተመልሼ ወደ አረብ አገር ስሄድ ልጆቼን አክስታቸው ጋ ሰጥቼ ብሄድም አባታቸው ከአክስታቸው ቀምቶ ወሰዳቸው።
አረብ ሀገር እያለሁ ለልጆቼ የምችለውን እያደረኩ የነበረ ቢሆንም ለምን ጥለሽ ሄድሽ በሚል ልጆቼን ከ1997 ጀምሮ ሊያገናኘኝ አልቻለም።
ትልቁ ልጄ አብዱልመጅድ በ1997 አ.አ ዳንዲቦሩ ትምርት ቤት እየተማረ ትምርት ቤቱ እየሄድኩ አገኘው የነበረ ቢሆንም በሌላ ጊዜ ስሄድ ትምርት ቤቱን ለቋል ተብሎ ላገኘው አልቻልኩም።
ለማግኘት ብዙ ግዜ አ.አ ተመላለስኩ እንኖርበት የነበረው ሰፈር ጠየቅኩ ላገኛቸው አልቻልኩም። በእናትነት አንጀት ይህን ሁሉ አመት እነሱን እያሰብኩ አለሁ አባታቸው አልፎ አልፎ ቢደውልም ልጆቹን ግን እንዳገኛቸው አይፈቅድም።
ሲደውል ልጆቹ ትልቁ ልጄ አብዱልመጅድ ጂማ ዩንቨርሲቲ መካከለኛዋ ፎዝያ ጎንደር ዩንቨርሲቲ እንደተማሩ ነግሮኛል።
ልጆቼን ከ 20 አመት በላይ ሳላገኛቸው እዬኖርኩ ነው እባካችሁ ይህን የምታዩ ሁሉ ሳልሞት ልጆቼን እንዳገኛቸው አግዙኝ።
ስልክ
0921568570
0910633833
(ሼር ማድረግ ሶደቃ ነው ወገን። ወገኑን የሚረዳ የአላህ እርዳታ ከሱ ጋር ነው።)
~
ወ/ሮ ሐሊማ ሰይድ እባላለሁ ሰሜን ወሎ ወልድያ ከተማ ነው የምኖረው። ከባለቤቴ ሙሀመድ ሁሴን (አባናኖ) ጋር ተጋብተን አ. አ. እንንኖር ነበር ከዛም አረብ ሀገር በመሄድ #ሁለቱን_ልጆቻችንን ወለድን። #ሶስተኛዋ አ. አ. ተወለደች።
ልጆቼ
1ኛ አብዱልመጅድ ሙሀመድ ሁሴን
2ኛ ፎዝያ ሙሀመድ ሁሴን
3ኛ መሬም ሙሀመድ ሁሴን
አ.አ. አየር ጤና አካባቢ እንኖር የነበረ ሲሆን ባለመግባባትችን እና በኑሮው መክበድ ምክንያት በ1994 ተመልሼ ወደ አረብ አገር ስሄድ ልጆቼን አክስታቸው ጋ ሰጥቼ ብሄድም አባታቸው ከአክስታቸው ቀምቶ ወሰዳቸው።
አረብ ሀገር እያለሁ ለልጆቼ የምችለውን እያደረኩ የነበረ ቢሆንም ለምን ጥለሽ ሄድሽ በሚል ልጆቼን ከ1997 ጀምሮ ሊያገናኘኝ አልቻለም።
ትልቁ ልጄ አብዱልመጅድ በ1997 አ.አ ዳንዲቦሩ ትምርት ቤት እየተማረ ትምርት ቤቱ እየሄድኩ አገኘው የነበረ ቢሆንም በሌላ ጊዜ ስሄድ ትምርት ቤቱን ለቋል ተብሎ ላገኘው አልቻልኩም።
ለማግኘት ብዙ ግዜ አ.አ ተመላለስኩ እንኖርበት የነበረው ሰፈር ጠየቅኩ ላገኛቸው አልቻልኩም። በእናትነት አንጀት ይህን ሁሉ አመት እነሱን እያሰብኩ አለሁ አባታቸው አልፎ አልፎ ቢደውልም ልጆቹን ግን እንዳገኛቸው አይፈቅድም።
ሲደውል ልጆቹ ትልቁ ልጄ አብዱልመጅድ ጂማ ዩንቨርሲቲ መካከለኛዋ ፎዝያ ጎንደር ዩንቨርሲቲ እንደተማሩ ነግሮኛል።
ልጆቼን ከ 20 አመት በላይ ሳላገኛቸው እዬኖርኩ ነው እባካችሁ ይህን የምታዩ ሁሉ ሳልሞት ልጆቼን እንዳገኛቸው አግዙኝ።
ስልክ
0921568570
0910633833