Posts filter








Addis Ababa Public Service and Human Resources Development Bureau is seeking to recruit fresh graduates with zero years of work experience for vacant positions in the Addis Ababa City Administration Land Registration and Information Agency.

● በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ የስራ ማስታወቂያ - 400+ Positions.

Deadline: June 05, 2025
Galmeen #Online
https://www.aacapsjobs.gov.et/


















#Acer
Generation 11th
Core i5
Storage 1TB SSD
RAM 12GB
Battery 4hrs
Price 44999


ለፓስፖርት አገልግሎት የፋይዳ መታወቂያ ቅድመ ሁኔታ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ለፓስፖርት አገልግሎቶች የፋይዳ መታወቂያን እንደ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ከብሀየራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በትብብር ለመስራት ከስምምነት ደረሱ።

የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት የጀመራቸውን የሪፎርም ስራዎችን በማጠናከር ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ቅድመ ሁኔታ ለማድረግ እየሰራ መቆየቱን ገልጿል፡፡

አገልግሎቱ ለፓስፖርት አሰጣጥ ተጨማሪ ቅድመ ሁኔታ በማድረግ በዘርፉ የሚሰጡ አገልግሎቶች ደህንነታቸውን የጠበቁና ተደራሽ ለማድረግ ከዲጅታል መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።

ይህም ማንነትን በማጭበርበር የተለያዩ ሰነዶችን ለማግኘት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ለመግታት እንደሚያስችል ተገልጿል።

በመሆኑም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የፓስፖርት አገልግሎት ጥያቄ አቅርበው በመጠባበቅ ላይ ያሉ ግለሰቦች ፓስፖርት ለመውሰድ ሲመጡ በቅድሚያ በፋይዳ ተመዝግበው ልዩ ቁጥር ሊኖራቸው እንደሚገባ ተመላክቷል።

ተገልጋዮች የፋይዳ መታወቂያቸውን በወረቀት መልክ አሳትመው እንዲሁም ዲጂታል ኮፒውን በስልካቸው ይዘው በመምጣት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል።




Beeksisa Qacarrii Dhabbanni Synertech Technology PLC jedhamu Hojii Barbaaddota Ulaagaa armaan gadii guutan Qacaruu Barbaada.
 Qualification: - Bachelor’s degree in Accounting, accounting and Finance, Management, Business Management, Business Administration, Marketing Management, Economics,
 Position: - Junior accountant
 Deadline App 20,2025
Iddoon galmee Mana intarneetii Borifan
Tesson Sabbataa dhaaba taksi Dashen bankii fuuldura gamoo awash bankii irra lakk balb 102


Batiriwwan Laptoppii Gatii madalawaa ta'niin nu biraa ni argattu tesson sabbata mana kompitaraa boriifan

17 last posts shown.

5 493

subscribers
Channel statistics