ሀብትና ደስታ
ጳውሎስ የሚባል በጣም ሀብታም ነጋዴ ነበር። ለቤተሰቦቹንም ሆን ለራሱ ገንዘቡ ማውጣት አይወድም። ሰው እንዳይሰርቀውም ሁሌም ፈራቶ፣ ድሃ መስሎ ነው የሚኖረው፡፡ ያረጁ እና ጊዜው ያለፈባቸውን ልብሶችን ነው የሚለብሰው፡፡ ሰዎችም “እዩት እይሄን ቖጥቓጣ” እያሉ ይስቁበት ነበር፣ ነገር ግን እሱ ግድ የለውም፡፡ እሱ የሚያስበው ሰለ ገንዘቡ መጠን ብቻ ነው። ደስታውም ከገንዘብ ጋር ብቻ ይመስለዋል፡፡ አንድ ቀን፣ አንድ ትልቅ ወርቅ ገዛ። ከጭንቀቱም የተነሳ እቤቱ ጋር ከነበራው አንዱ ዛፍ አጠገብ ባለው ጉድጓድ ውስጥ ወርቁን የደብቀዋል፡፡ እይተኛም ወርቁን ሲጠብቅ፣ በየምሽቱ ወርቁ መኖርን ለማረጋገጥ እና ለማየት ወደ ጉድጓዱ ይሄድል፡፡ “መቼም ወርቔን ማንም አያገኝውም!” እያለ በፈገግታ ያጉረመርማል።
እንደ ልማዱ በሌሊት ከቤቱ ሰወጣ አንድ ሌባ ያየዋል። ዛፉ ጋር ካለው ጉድጎዱ ወርቁን አውጥቶ ሲመለከት ያየዋል፡፡ እናም ጳውሎስ ወደ ቤቱ ሲሄድ ሌባው የወርቅ ጥቅሉን ከጉድጎዱ ውስጥ አውጥቶ እየሳቀ ይሮጣል። በሚቀጥለው ቀንም እንድ ልማዱ ወርቁን ለመመልከት ሲሄደ ፣ ወርቁ አልነበረም። “ተሰርኩ… ተሰረኩ፣ ኡ..ኡ..ኡ” እይለ ጳውሎስም እየጮህ ማልቀስ ጀመረ፡፡ ለቅሶውን አንድ ብልህ ሽማግሌ ይሰሙና ለመርዳትም የመጣሉ። ጳውሎስም የተሰረቀውን የወርቅ መጠን እና አሳዛኝ የሂወት ታሪኩንም ነገራቸው።
“አትጨነቅ” አሉት ፡፡
“አንድ ትልቅ ድንጋይ በጨርቅ ጠቅልለክ ወርቁ ከነበረበት ቀዳዳ ውስጥ አስገባው ፡፡” አሉት ጳውሎስም “ምን?” አላቸው። ከዛም “ለምን?”፣ እርሳቸውም ቀበል አድረገው “በጥቅል ወርቅክ ምን አደረግክ፣ ምን ተጠቀምክበት?” በለው ጠየቁጥ ጳውሎስም “በየቀኑ እየመጣው ቁጭ ብዬ እመለከተው ነበር፣ እንጂ ምንም አልተጠቀምኩበትም” አላቸው፡፡ ጠቢቡ ሽማግሌ “በትክክል!” አሉት።
ጳውሎስ የሚባል በጣም ሀብታም ነጋዴ ነበር። ለቤተሰቦቹንም ሆን ለራሱ ገንዘቡ ማውጣት አይወድም። ሰው እንዳይሰርቀውም ሁሌም ፈራቶ፣ ድሃ መስሎ ነው የሚኖረው፡፡ ያረጁ እና ጊዜው ያለፈባቸውን ልብሶችን ነው የሚለብሰው፡፡ ሰዎችም “እዩት እይሄን ቖጥቓጣ” እያሉ ይስቁበት ነበር፣ ነገር ግን እሱ ግድ የለውም፡፡ እሱ የሚያስበው ሰለ ገንዘቡ መጠን ብቻ ነው። ደስታውም ከገንዘብ ጋር ብቻ ይመስለዋል፡፡ አንድ ቀን፣ አንድ ትልቅ ወርቅ ገዛ። ከጭንቀቱም የተነሳ እቤቱ ጋር ከነበራው አንዱ ዛፍ አጠገብ ባለው ጉድጓድ ውስጥ ወርቁን የደብቀዋል፡፡ እይተኛም ወርቁን ሲጠብቅ፣ በየምሽቱ ወርቁ መኖርን ለማረጋገጥ እና ለማየት ወደ ጉድጓዱ ይሄድል፡፡ “መቼም ወርቔን ማንም አያገኝውም!” እያለ በፈገግታ ያጉረመርማል።
እንደ ልማዱ በሌሊት ከቤቱ ሰወጣ አንድ ሌባ ያየዋል። ዛፉ ጋር ካለው ጉድጎዱ ወርቁን አውጥቶ ሲመለከት ያየዋል፡፡ እናም ጳውሎስ ወደ ቤቱ ሲሄድ ሌባው የወርቅ ጥቅሉን ከጉድጎዱ ውስጥ አውጥቶ እየሳቀ ይሮጣል። በሚቀጥለው ቀንም እንድ ልማዱ ወርቁን ለመመልከት ሲሄደ ፣ ወርቁ አልነበረም። “ተሰርኩ… ተሰረኩ፣ ኡ..ኡ..ኡ” እይለ ጳውሎስም እየጮህ ማልቀስ ጀመረ፡፡ ለቅሶውን አንድ ብልህ ሽማግሌ ይሰሙና ለመርዳትም የመጣሉ። ጳውሎስም የተሰረቀውን የወርቅ መጠን እና አሳዛኝ የሂወት ታሪኩንም ነገራቸው።
“አትጨነቅ” አሉት ፡፡
“አንድ ትልቅ ድንጋይ በጨርቅ ጠቅልለክ ወርቁ ከነበረበት ቀዳዳ ውስጥ አስገባው ፡፡” አሉት ጳውሎስም “ምን?” አላቸው። ከዛም “ለምን?”፣ እርሳቸውም ቀበል አድረገው “በጥቅል ወርቅክ ምን አደረግክ፣ ምን ተጠቀምክበት?” በለው ጠየቁጥ ጳውሎስም “በየቀኑ እየመጣው ቁጭ ብዬ እመለከተው ነበር፣ እንጂ ምንም አልተጠቀምኩበትም” አላቸው፡፡ ጠቢቡ ሽማግሌ “በትክክል!” አሉት።