Forward from: ግጥም በ ኤዶምገነት
ድሮ፡
እንደ ንጋት ፀሀይ
እንደ ማታ ጀንበ፣
ሲመጣ እንዳይሄድ
ሲሄድም እንዳይቀር፣
እናፍቀው ነበር።
.
ዘንድሮ፡
እንደቀትር ፀሀይ
ልክ እንደሚጠላው፣
ከሱ ለመከለል
አይበቃኝም ጥላው።
.
ግን ለምን፡
ለምን ተቀየርኩኝ
አልገባኝም መልሱ፣
የማን ነው ስህተቱ
የእኔ ወይስ የእሱ ?
እንጃ..
#ኤዶምገነት_ፃፈችው
@arifgtmbcha
እንደ ንጋት ፀሀይ
እንደ ማታ ጀንበ፣
ሲመጣ እንዳይሄድ
ሲሄድም እንዳይቀር፣
እናፍቀው ነበር።
.
ዘንድሮ፡
እንደቀትር ፀሀይ
ልክ እንደሚጠላው፣
ከሱ ለመከለል
አይበቃኝም ጥላው።
.
ግን ለምን፡
ለምን ተቀየርኩኝ
አልገባኝም መልሱ፣
የማን ነው ስህተቱ
የእኔ ወይስ የእሱ ?
እንጃ..
#ኤዶምገነት_ፃፈችው
@arifgtmbcha