የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏
ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ
☎️ +251-911-190-299
🌐 https://samuelgirma.com
@tebekasamuel
@SAMUELGIRMA
@tebeka

አድራሻችን 👇
https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


የውጪ_አገር_ጉዞን_የውሎ_አበል_መጠን_ለመወሰን_የወጣ_የሚንስትሮች_ምክር_ቤት_መመሪያ.pdf
4.6Mb
📱  https://fb.me/tebekasamuel

🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel

👉 @tebekasamuel
                                        
👉 @tebeka

Contact @samuelgirma

☎️ 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma

ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ

☎️ 0911-190-299

⚡️
https://t.me/boost/tebekasamuel
https://t.me/boost/tebekasamuel


Forward from: Lawyer 🇪🇹 (ልዩ)
በፍትሐብሔር ክርክር የመጀመሪያ ደረጃ መቃዎሚያዎች ማን መቼ ያነሳቸዋል?

በፍርድ ቤት በራሱ አነሳሽነት እና በተከራካሪዎች

1. በተከራካሪዎች

ከሳሽ በተከሳሽ ላይ በቃል ክርክር ጭምር (በቅፅ 25 በሰ/መ/ቁ.222297)

በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.358 መሰረት የመቃዎሚያ ከሳሽ የሆነ ተከራካሪ (በቅፅ 26 በሰ/መ/ቁ.196255)

ከሳሽ በጣልቃ-ገብ ላይ (ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.244 (1) (2) ማንኛውም ተከራካሪ)

ተከሳሽ በከሳሽ ላይ ፡-መርህ ነው 234 (1) (ሐ) እና ብዙ የሰበር ውኔዎቾ

ጣልቃ-ገብ በከሳሽ እና በተከሳሽ (በቅፅ 20 በሰ/መ/ቁ.108647)

አንዱ ተከሳሽ በሌላኛው ተከሳሽ ላይ (በቅፅ 12 በሰ/መ/ቁ.49295)

ባልተነጣጠለ ሃላፊነት በቀረበባቸው ክስ አንዱ ተከሳሽ ያነሳው የይረጋ መቃዎሚያ ሌሎች ተከሳሾች ባያነሱትም ክሱን ያቋርጣል (በቅፅ 4 በሰ/መ/ቁ.19081)

ፍርድ ቤት በራሱ አነሳሽነት የሚያነሳቸው መቃዎሚያዎች

ፍ/ቤቱ የሥረ-ነገር ሥልጣን የለውም (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.9 እና 231 (1) (ለ) )

የክስ ምክንያት የለውም (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.9 እና 231 (1) (ለ))

ጉዳዩ በውሳኔ ያለቀ ነው (ቅፅ 13፣ ሰ/መ/ቁ.58119)

በፍሕብሔር የሥነ-ሥርዓት ሕጉ የተቀመጡ ይርጋዎች (ቅፅ 1፣ ሰ/መ/ቁ.17361)


Veterinary-Drugs-Registration-Directive-No.-1036-2025.pdf
497.6Kb
የእንስሳት መድኃኒት ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 1036/2017

የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን


📱  https://fb.me/tebekasamuel

🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel

👉 @tebekasamuel
                                        
👉 @tebeka

Contact @samuelgirma

☎️ 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma

ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ

☎️ 0911-190-299

⚡️
https://t.me/boost/tebekasamuel
https://t.me/boost/tebekasamuel


Forward from: Lawyer 🇪🇹 (ልዩ)
ህዝባዊ ድርጅቶች ppt Final.pptx
5.9Mb
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚወሰዱ መከላከያ ስልቶች ላይ ለአመራር የተዘጋጀ ሥልጠና power point ❗️

አዲስ አበባ


የኮንስትራክሽን_ብቃት_ማረጋገጫ_ምዝገባ_መመሪያ.pdf
50.8Mb
👉አዲሱ የኮንስትራክሽን ብቃት ማረጋገጫና ምዝገባ መመሪያ


በሰዎች የባንክ አካውንት ያስተላለፉትን ገንዘብ እንዲመልስልዎ መጠየቅ ይችላሉ?
***
በመርህ ደረጃ ሊከፍል የማይገባዉን ገንዘብ  ከከፈሉ፤ ግለሰቡ ገንዘቡን እንዲመልስልዎ መጠየቅ ይችላሉ (የፍትሃብሄር ህግ አንቀፅ 2164)።

ይሁን እንጅ ገንዘቡን ያስተላለፉት የግለሰቡን ስም እና አካውንት ቁጥር በመፃፍ በባንክ ከሆነ ገንዘቡን አስበዉት በራስዎ ፍቃድ እንደላኩለት የሚያስቆጥር በመሆኑ ገንዘቡ እንዲመለስልዎ የመጠይቅ መብት አይኖርዎትም (የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሠበር ሠሚ ችሎት በቅፅ 26 የመ/ቁ. 175660)።

N.B. ገንዘቡን የግለሰቡን አካውንት እና ስም በመፃፍ በባንክ የላኩት በገንዘብ ተቀባዩ ተጭበርብረው፣ ተገደው እና መሰል ድርጊቶች ተፈፅሞበዎት ከሆነ ገንዘቡ እንዲመለስልዎ የመጠየቅ ሙሉ መብት ይኖርዎታል።

📱  https://fb.me/tebekasamuel

🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel

👉 @ethiopian_law
                                        
👉 @tebeka

Contact @samuelgirma

☎️ 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma

ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ

☎️ 0911-190-299

⚡️
https://t.me/boost/tebekasamuel
https://t.me/boost/tebekasamuel


በፌደራል_ጠበቆች_እና_የጥብቅና_ሙያ_አገልግሎት_ድርጅቶች_ስለሚሰጥ_ነጻ_የሕግ_ድጋፍ_አገልግሎት_ሥርዓት.pdf
261.1Kb
የፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቶች ስለሚሰጥ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ረቂቅ መመሪያ


ረቂቅ መመሪያ ላይ አስተያየት እንድትሰጡ ስለመጋበዝ፤ የፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቶች ስለሚሰጥ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቷል፡፡

ስለሆነም  ረቂቅ መመሪያው ላይ አስተያየት መስጠት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው የረቂቁን ቅጂ ከዚህ በታች የተመለከተውን ሊንክ  በመጫን ማግኘት የሚችል ሲሆን  እስከ ሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ በኢ-ሜይል አድራሻ info@moj.gov.et መላክ ወይም በዋና መ/ቤት የጥብቅና ፍቃድ አስተዳደርና ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በጽሁፍ መስጠት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ 

ፍትህ ሚኒስቴር 🇪🇹


Forward from: SAMUEL GIRMA - LAWYER 🇪🇹
Franco-Valuta.pdf
1.2Mb


file number 29 1512.08.pdf
26.1Mb
የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ pdf.pdf
3.1Mb
EPAAA letter to AABE.pdf
662.9Kb
አካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ስም የተመዘገበ የማይንቀሳቀስ ንብረት በህፃኑ በሕጋዊ መንገድ የተፈራ ንብረት ስለመሆኑ ግምት ሊወሰድ ይገባል፡፡ ፍርድ ቤቶች ህፃኑ ንብረቱን ከራሱ የሃብት ምንጭ ወጪ አድርጎ ስለመግዛቱ አላስረዳም በሚል ምክንያት ንብረቱን ባልና ሚስት በጋብቻ ውስጥ ያፈሩት አንጂ የህፃኑ አይደለም በማለት ወስነዋል፡፡ ባልና ሚስቱ ንብረቱን በራሳቸው ፈቃድ ከጋራ ንብረታቸው ወጪ በማድረግ አካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ስም ገዝተዋል፡፡ አንዲህ ዓይነት ህፃናትን የሚመለከቱ ጉዳዮች የህፃናትን ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት እና ለህፃኑ ጥቅም ተብሎ አንደተገዛ (እንደተፈራ) ንብረት ተደርጎ ሊወሰን የሚገባው ነው በማለት ምክር ቤቱ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
(የፌ/ም/ቤት መዝገብ ቁጥር 41/10)




Forward from: ሕግ አገልግሎት Legal Service
Federal_Courts_Costs_and_Damages_Determination_Directive_No_2_2017.pdf
6.1Mb
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወጪና ኪሳራ አወሳሰን መመሪያ ቁ 2-2017

📱  https://fb.me/tebekasamuel

🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel

👉 @ethiopian_law
                                        
👉 @tebeka

Contact @samuelgirma
☎️ 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma

ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ

https://t.me/boost/tebekasamuel
https://t.me/boost/tebekasamuel


258350.pdf
1.1Mb
ጉዳዩ የንግድ ማኅበር ለማስፈረስ በሚያስችል ደረጃ በማኅበር አባላት መካከል ብርቱ አለመግባባት ተከስቷል የሚያስብል ምክንያት ምንነትና በማኅበር ህልዉና ላይ የሚኖረዉን ሕጋዊ ዉጤት የሚመለከት ነው፡፡
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/tebekasamuel


Forward from: Lawyer 🇪🇹 (ልዩ)
Sentencing Guideline- Draft.pdf
142.5Mb
የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ/ረቂቅ/

🆕

🌐  https://SamuelGirma.com

📱  https://fb.me/tebekasamuel

📱 https://t.me/tebekasamuel

🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel


👉 @tebekasamuel
                                        
👉 @tebeka

DM @samuelgirma
📻 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law


242866.pdf
836.9Kb
238322 .pdf
696.4Kb
 
የአቃቤ ህግ  ምስክሮች ባለመቅረብ ምስክሮች እስኪቀርቡ በሚል መዝገቡ ሲዘጋ በኤግዚቪትነት በተጠቀሰው ንብረት ላይ ሊሰጥ ስለሚገባዉ ዉሳኔ



15 last posts shown.