#Update
ቻይና በአንዳንድ የአሜሪካ የግብርና ምርቶች ላይ ቀረጥ እንደምትጥል አሳወቀች፡፡
የቤጂንግ የፋይናንስ ሚኒስቴር በአንዳንድ የአሜሪካ የግብርና ምርቶች ላይ 15% ቀረጥ እንደሚጥል አስታውቋል፤ ከነዚህም መካከል ዶሮ፣ ስንዴ፣ በቆሎ እና ጥጥ ይገኙበታል።
እንደ አኩሪ አተር፣ አሳማ፣ የበሬ ሥጋ፣ ፍራፍሬ፣ አትክልት እና የወተት ተዋጽኦዎች ባሉ ሌሎች ምርቶች ላይ 10% ታሪፍ ጥሏል። ተግባራዊነቱም መጋቢት 10 ላይ ይጀምራል፡፡
ቻይና የአጸፋ እርምጃ መውሰድ የጀመረችው አሜሪካ በቻይና፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ላይ የታፍ ጭማሪ መጣሏን ተከትሉ ነው ።
አሜሪካ ከቻይና፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ በሚገቡ ምርቶች ላይ የጣለችው ታሪፍ ተግባራዊ ሆኗል።
ትራምፕ በካናዳ እና በሜክሲኮ ላይ 25% ታሪፍ እና በቻይና ላይ 20% ታሪፎችን ይፋ አድርገዋል፡፡
በመንግስት የሚተዳደረው ግሎባል ታይምስ ጋዜጣ ቤጂንግ የአሜሪካን የግብርና እና የምግብ ምርቶች ላይ ያነጣጠረ የመከላከያ እርምጃ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግሯል።
ቻይና እ.ኤ.አ. በ2018 በአኩሪ አተር ፣በሬ ፣አሳማ ፣ስንዴ እና በቆሎ ላይ እስከ 25% የሚደርስ ታሪፍ ከጣለች በኋላ እንኳን ለአሜሪካ የግብርና ምርቶች ትልቋ ገበያ ሆና ቆይታለች፡፡
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja
ቻይና በአንዳንድ የአሜሪካ የግብርና ምርቶች ላይ ቀረጥ እንደምትጥል አሳወቀች፡፡
የቤጂንግ የፋይናንስ ሚኒስቴር በአንዳንድ የአሜሪካ የግብርና ምርቶች ላይ 15% ቀረጥ እንደሚጥል አስታውቋል፤ ከነዚህም መካከል ዶሮ፣ ስንዴ፣ በቆሎ እና ጥጥ ይገኙበታል።
እንደ አኩሪ አተር፣ አሳማ፣ የበሬ ሥጋ፣ ፍራፍሬ፣ አትክልት እና የወተት ተዋጽኦዎች ባሉ ሌሎች ምርቶች ላይ 10% ታሪፍ ጥሏል። ተግባራዊነቱም መጋቢት 10 ላይ ይጀምራል፡፡
ቻይና የአጸፋ እርምጃ መውሰድ የጀመረችው አሜሪካ በቻይና፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ላይ የታፍ ጭማሪ መጣሏን ተከትሉ ነው ።
አሜሪካ ከቻይና፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ በሚገቡ ምርቶች ላይ የጣለችው ታሪፍ ተግባራዊ ሆኗል።
ትራምፕ በካናዳ እና በሜክሲኮ ላይ 25% ታሪፍ እና በቻይና ላይ 20% ታሪፎችን ይፋ አድርገዋል፡፡
በመንግስት የሚተዳደረው ግሎባል ታይምስ ጋዜጣ ቤጂንግ የአሜሪካን የግብርና እና የምግብ ምርቶች ላይ ያነጣጠረ የመከላከያ እርምጃ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግሯል።
ቻይና እ.ኤ.አ. በ2018 በአኩሪ አተር ፣በሬ ፣አሳማ ፣ስንዴ እና በቆሎ ላይ እስከ 25% የሚደርስ ታሪፍ ከጣለች በኋላ እንኳን ለአሜሪካ የግብርና ምርቶች ትልቋ ገበያ ሆና ቆይታለች፡፡
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja