ማንቼስተር ዩናይትድ ካርሎስ ባሌባን ለማስፈረም ተቃረበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ካሜሩናዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ካርሎስ ባሌባን ከብራይተን ለማስፈረም ተቃርቧል፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ፓውንድ ማቅረቡን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
የ22 ዓመቱ ተጫዋች በማንቼስተር ዩናይትድ ለበርካታ ጊዜ ሲፈለግ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡
ባለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት በብራይተን ቆይታው 112 ጨዋታዎችን አድርጓል፡፡
የመሐል ሜዳ ክፍሉን እያጠናከረ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ ዩሪ ቴሌማንስ እና አንድሬ ሳንቶስ አስቀድሞ ማስፈረሙ ይታወሳል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ካሜሩናዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ካርሎስ ባሌባን ከብራይተን ለማስፈረም ተቃርቧል፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ፓውንድ ማቅረቡን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
የ22 ዓመቱ ተጫዋች በማንቼስተር ዩናይትድ ለበርካታ ጊዜ ሲፈለግ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡
ባለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት በብራይተን ቆይታው 112 ጨዋታዎችን አድርጓል፡፡
የመሐል ሜዳ ክፍሉን እያጠናከረ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ ዩሪ ቴሌማንስ እና አንድሬ ሳንቶስ አስቀድሞ ማስፈረሙ ይታወሳል፡፡