ማንቼስተር ዩናይትድ በሀል ሲቲ ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ የውድድር ዓመቱን የመክፈቻ ጨዋታ በሀል ሲቲ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡
የሀል ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኖቤል ሜንዲ እና ሴሚ አጃዪ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥረዋል፡፡
ኤቨርተን ከክሪስታል ፓላስ፣ ኢፕስዊች ታውን ከሰንደርላንድ እንዲሁም ኖቲንግሃም ፎረስት ከሊድስ ዩናይትድ በተመሳሳይ ቀን 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
በዕለቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር ብሬንትፎርድ ከቶተንሃም ሆትስፐር ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ይገናኛሉ።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ የውድድር ዓመቱን የመክፈቻ ጨዋታ በሀል ሲቲ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡
የሀል ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኖቤል ሜንዲ እና ሴሚ አጃዪ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥረዋል፡፡
ኤቨርተን ከክሪስታል ፓላስ፣ ኢፕስዊች ታውን ከሰንደርላንድ እንዲሁም ኖቲንግሃም ፎረስት ከሊድስ ዩናይትድ በተመሳሳይ ቀን 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
በዕለቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር ብሬንትፎርድ ከቶተንሃም ሆትስፐር ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ይገናኛሉ።