የማንቸስተር ዩናይትዱ አለቃ ሩበን አሞሪም ግትር እስልጣኝ ናቸው፣ ነገር ግን አርሰናልን ለማቆም እግር ኳስን እንዴት መጫወት እንዳለባቸው እምነታቸውን ለመተው ፈቃደኛ ነበሩ።
ያንን የጨዋታ ታክቲክ ለመከተል የመጀመሪያው ቡድን አይደሉም እና የመጨረሻውም አይሆኑም, ምክንያቱም አርሴናልን ለማቆም በጣም ውጤታማው መንገድ በግልጽ ይህ ስለሆነ.
ሚኬል አርቴታ በፕሪሚየር ሊጉ የዋንጫ ፉክክር ላይ ተስፋ ለመቁረጥ ፈቃደኛ አልሆነም ፣ ግን አልቋል። በዚህ የፈረንጆቹ የበጋ ወቅት ትልቁ ፈተናው ዘግተው የሚጫወቱ ቡድኖችን እንዴት እንደሚሰብር እቅድ ማውጣት ነው።
ጉዳቱ ለአርሰናል ይህን ያህል ከባድ እንዲሆን አድርጎታል ነገርግን የተጎዱ አራቱም አጥቂዎች እያሉ የነበረ ችግር ነበር።
ለምሳሌ አርሰናል በታህሳስ ወር ከኤቨርተን ጋር 0-0 ተለያይቷል። 76.6 በመቶ የኳስ ቁጥጥር ነበረው፣ ቡካዮ ሳካ፣ ጋብርኤል ማርቲኔሊ እና ካይ ሃቨርትዝ ሁሉንም በቋሚነት ጀምረዋል።
መድፈኞቹ በዚህ ሲዝን ሶስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን የተሸነፉ ሲሆን በእነዚያ ጨዋታዎች በአማካኝ የኳስ ቁጥጥር 61 በመቶ ነበር።
በሊጉ 10 አቻ ተለያይተዋል እና በእነዚያ ጨዋታዎች በአማካኝ የኳስ ቁጥጥር 55 በመቶ ደርሷል። ያ ቁጥርም የተዛባ ነው ከእነዚያ ጨዋታዎች ሁለቱ - ብራይተን እና ማንቸስተር ሲቲ - አርሰናል በ 10 ተጫዋች ነበር ግጥሚያውን የጨረሰው። በሲቲ ላይ 22.8 በመቶ የኳስ ቁጥጥር እና በብራይተን 35.8 በመቶ።
አሞሪም ወደፊት እሱ “የተለያየ እግር ኳስ” መጫወት እንደሚፈልግ ተናግሯል ፣ ግን በጥልቀት በመከላከል ላይ የተመሠረተ የጨዋታ እቅድ አይደለም፣ ግን አርሰናልን ለማቆም ሲፈልግ ማድረግ የቻልበት መንገድ ይህ ነበር።
ክፍል ሁለት ይቀጥላል....
ያንን የጨዋታ ታክቲክ ለመከተል የመጀመሪያው ቡድን አይደሉም እና የመጨረሻውም አይሆኑም, ምክንያቱም አርሴናልን ለማቆም በጣም ውጤታማው መንገድ በግልጽ ይህ ስለሆነ.
ሚኬል አርቴታ በፕሪሚየር ሊጉ የዋንጫ ፉክክር ላይ ተስፋ ለመቁረጥ ፈቃደኛ አልሆነም ፣ ግን አልቋል። በዚህ የፈረንጆቹ የበጋ ወቅት ትልቁ ፈተናው ዘግተው የሚጫወቱ ቡድኖችን እንዴት እንደሚሰብር እቅድ ማውጣት ነው።
ጉዳቱ ለአርሰናል ይህን ያህል ከባድ እንዲሆን አድርጎታል ነገርግን የተጎዱ አራቱም አጥቂዎች እያሉ የነበረ ችግር ነበር።
ለምሳሌ አርሰናል በታህሳስ ወር ከኤቨርተን ጋር 0-0 ተለያይቷል። 76.6 በመቶ የኳስ ቁጥጥር ነበረው፣ ቡካዮ ሳካ፣ ጋብርኤል ማርቲኔሊ እና ካይ ሃቨርትዝ ሁሉንም በቋሚነት ጀምረዋል።
መድፈኞቹ በዚህ ሲዝን ሶስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን የተሸነፉ ሲሆን በእነዚያ ጨዋታዎች በአማካኝ የኳስ ቁጥጥር 61 በመቶ ነበር።
በሊጉ 10 አቻ ተለያይተዋል እና በእነዚያ ጨዋታዎች በአማካኝ የኳስ ቁጥጥር 55 በመቶ ደርሷል። ያ ቁጥርም የተዛባ ነው ከእነዚያ ጨዋታዎች ሁለቱ - ብራይተን እና ማንቸስተር ሲቲ - አርሰናል በ 10 ተጫዋች ነበር ግጥሚያውን የጨረሰው። በሲቲ ላይ 22.8 በመቶ የኳስ ቁጥጥር እና በብራይተን 35.8 በመቶ።
አሞሪም ወደፊት እሱ “የተለያየ እግር ኳስ” መጫወት እንደሚፈልግ ተናግሯል ፣ ግን በጥልቀት በመከላከል ላይ የተመሠረተ የጨዋታ እቅድ አይደለም፣ ግን አርሰናልን ለማቆም ሲፈልግ ማድረግ የቻልበት መንገድ ይህ ነበር።
ክፍል ሁለት ይቀጥላል....