#የዓለማችን_አስገራሚ_ሶላት 💔💔
በሲድናያ እስር ቤት ታሳሪ የነበረ የተጅዊድ መምህር ሸይኽ እንዲህ ይተርካል ፦
ሙሉ እርቃን አድርገው አራቆቱኝ። ፀጉሬንም ላጩት ። በአንድ ክፍል ያጎሩን ሁሉ እርቃናችንን ነበርን። ከሴራሚክ ውጭ የምንቀመጥበት ነገር የለም። ልብሳችን ሀዘን፣ ህመም፣ርሃብና ማቃሰት ነበር። ቦታው ጠባብ ስለነበር እድሌ ሆነና ማደሪያዬ ሽንት ቤቱ ጋር ሆነ። የምበላው የምቀመጠውና የምተኛው እርሱ ጋር ነው።
አንድ ሰው ውሃ ሽንት ሲጠቀም ከሽንቱ የተወሰነው ይረጭብኝ ነበር። ደግነቱ ጥቂት ምግብ እንጅ ስለሌለ «ትልቁን ሽንት» በቀን አንድ ጊዜ ወይም በ2 ቀን ወይም በ3 ቀን አንድ ጊዜ ነበር እስረኞች የሚጠቀሙት። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሆኜ ሶላት የምሰግደው አይኔን በማንቀሳቀስ ብቻ ነበር ።ሙሉ ለሙሉ እርቃን ሆኜ።
ምክንያቱም በእስር ቤቱ ህግ ሶላት የሚሰግድ ሰው ቅጣቱ የሚገለፅ አይደለም! ሞ* ት ከርሱ ይሻላል። የአሰድ የእስርቤት ጠባቂዎች ሲሰግድ ያገኙትን ሰው ወይ ወገቡን ሰብረ* ውት፣ ወይ 5 የጎን አጥንቱን ሰብረ* ውት ፣ ወይ አይኑን አጥ* ፍተ* ውት ወይ አጥንቱን ሰብ*ረው* ት ወይ እጁን ሽ* ባ አድርገውት ወይ እግሩን አንካ* ሳ አድርገውት እንጅ አይገኝም!
ስለሆነም ለሁለት ወር በሽንት ቤት ፣ ሙሉ እርቃን ሆኜ በነጃሳ ቦታ ወደ ቂብላም ሳልዞር አይኔን በማንቀሳቀስ ብቻ ሰገድኩ! አንዳንዴ እየሰገድኩ የአንዱ እስረኛ ሽንት ሲንጠባጠብብኝ ይሰማኝ ነበር! ይላል።
#ላ_ኢላሃ_ኢለላህ!
የዚህ አይነት ሶላት ሰምታችሁ ታውቃላችሁ! ?
የዚህ አይነት ጨ*ካ*ኝ አምባ*ገነ*ን ስርአትስ ሰምታችሁ ታውቃላችሁ?
Via ismaiilnuru
በሲድናያ እስር ቤት ታሳሪ የነበረ የተጅዊድ መምህር ሸይኽ እንዲህ ይተርካል ፦
ሙሉ እርቃን አድርገው አራቆቱኝ። ፀጉሬንም ላጩት ። በአንድ ክፍል ያጎሩን ሁሉ እርቃናችንን ነበርን። ከሴራሚክ ውጭ የምንቀመጥበት ነገር የለም። ልብሳችን ሀዘን፣ ህመም፣ርሃብና ማቃሰት ነበር። ቦታው ጠባብ ስለነበር እድሌ ሆነና ማደሪያዬ ሽንት ቤቱ ጋር ሆነ። የምበላው የምቀመጠውና የምተኛው እርሱ ጋር ነው።
አንድ ሰው ውሃ ሽንት ሲጠቀም ከሽንቱ የተወሰነው ይረጭብኝ ነበር። ደግነቱ ጥቂት ምግብ እንጅ ስለሌለ «ትልቁን ሽንት» በቀን አንድ ጊዜ ወይም በ2 ቀን ወይም በ3 ቀን አንድ ጊዜ ነበር እስረኞች የሚጠቀሙት። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሆኜ ሶላት የምሰግደው አይኔን በማንቀሳቀስ ብቻ ነበር ።ሙሉ ለሙሉ እርቃን ሆኜ።
ምክንያቱም በእስር ቤቱ ህግ ሶላት የሚሰግድ ሰው ቅጣቱ የሚገለፅ አይደለም! ሞ* ት ከርሱ ይሻላል። የአሰድ የእስርቤት ጠባቂዎች ሲሰግድ ያገኙትን ሰው ወይ ወገቡን ሰብረ* ውት፣ ወይ 5 የጎን አጥንቱን ሰብረ* ውት ፣ ወይ አይኑን አጥ* ፍተ* ውት ወይ አጥንቱን ሰብ*ረው* ት ወይ እጁን ሽ* ባ አድርገውት ወይ እግሩን አንካ* ሳ አድርገውት እንጅ አይገኝም!
ስለሆነም ለሁለት ወር በሽንት ቤት ፣ ሙሉ እርቃን ሆኜ በነጃሳ ቦታ ወደ ቂብላም ሳልዞር አይኔን በማንቀሳቀስ ብቻ ሰገድኩ! አንዳንዴ እየሰገድኩ የአንዱ እስረኛ ሽንት ሲንጠባጠብብኝ ይሰማኝ ነበር! ይላል።
#ላ_ኢላሃ_ኢለላህ!
የዚህ አይነት ሶላት ሰምታችሁ ታውቃላችሁ! ?
የዚህ አይነት ጨ*ካ*ኝ አምባ*ገነ*ን ስርአትስ ሰምታችሁ ታውቃላችሁ?
Via ismaiilnuru