22 Feb, 10:57
21 Feb, 20:46
19 Feb, 21:17
17 Feb, 19:48
16 Feb, 16:24
*《 አላህን ፈሪ ለመሆን ወንጀል አለመስራት መስፈርት አደለም። ከወንጀል ጥቡቅ መሆንም የግድ አደለም። ነገሩ እንደዛ ቢሆን ኖሮ በኡማው አንድም አላህን ፈሪ አይኖርም ነበር። ነገር ግን ከወንጀሉ የቶበተ አላህን ፈሪ ይሆናል። ወንጀሉን ሚያስምር ሌላ መልካም ስራ የሰራም ሰው አላህን ፈሪ ሚለው ውስጥ ይገባል።》.*
13 Feb, 16:06
13 Feb, 13:10
11 Feb, 20:58
10 Feb, 07:04
8 Feb, 19:08
7 Feb, 17:09
7 Feb, 13:45
7 Feb, 06:03
6 Feb, 19:37
5 Feb, 18:08
4 Feb, 20:05
"በእናንተ እና በዓልይ ኢብኑ አቡ ጧሊብ መሃል የተከሰተውን ሰምተናል። እኛ እንደ ምናውቀው ደግሞ እናንተ ከዓልይ የበለጠ ለመሪነት የተገባችሁ ናችሁ። ያንተ ትዕዛዝ ከሆነ ወታደሮቼን ልላክና የዓልይን ጭንቅላት ይዘውልህ ይምጡ።”
"ወንድማማቾች ተጨቃጨቁ። አንተ ምን አግብቶህ ነው በመሃላቸው የምትገባው😀ከእንዲህ ዓይነት ንግግር የማትቆጠብ ከሆነ; የፊተኛው አንተ ዘንድ, የኋለኛው እኔ ዘንድ የሚደርስ ሰራዊት ልኬልህ ጭንቅላትህ አምጥቶልኝ ለዓልይ ስጦታ እሰጠዋለሁ!!"
2 Feb, 19:24
30 Jan, 19:49
30 Jan, 06:59
‹‹አላህ መልካምና ክፉ ተግባራትን ፅፏል፤ ይህንኑ አብራርቷልም፡፡ አንዲትን መልካም ተግባር ለመፈፀም ያሰበና ያልፈጸማት ልዑልና ቁድስ የሆነው አላህ ከርሱ ዘንድ አንድ ሙሉ መልካም ተግባር (የመልካም ተግባር ምንዳ) ይፅፍለታል፡፡ አስቦ ከፈፀማት ደግሞ ከ10 እስከ 700 እጥፍ፣ ከዚያም በላይ መልካም ተግባራትን ይፅፍለታል፡፡ ክፉ ተግባር አስቦ ካልፈፀማት አላህ ከርሱ ዘንድ አንድ ሙሉ መልካም ተግባር ይፅፍለታል፡፡ ግን አስቦ ከፈፀማት አንድ ክፉ ተግባር ብቻ ይፃፍበታል፡፡
29 Jan, 15:25