📸ባነሱት ፎቶ ይሸለሙ🌟
የጀሲሳን 10ኛ አመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ እና አለም አቀፉን የፕረስ ቀን ለመዘከር ጀሲሳ ከግሎባል ፒስ ባንክ ጋር በጋራ ባዘጋጀው የፎቶ ውድድር ላይ "ሰላም እና ብዝሃነትን" የሚገልጽ ፎቶ በማሳት ተወዳዳሪ ይሁኑ።
የፎቱ ውድድሩ መስፈርቶች፦
#1).ተወዳዳሪዋ/ው የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን አለባት/ አለበት።
#2).ለውድድር የቀረበው ፎቶ የግለሰቡ/ዋ እውነተኛ ስራ መሆን አለበት።
#3).የሌላ ግለሰብ ስራ ማቅረብ ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።
#4) ለውድድር የሚቀርበው ፎቶ ፎቶውን የሚገልጽ አጭር ፁሁፍ ያካተተ መሆን አለበት።
#5) ሁሉንም መስፈርቶች ካሟላችሁ በኋላ ስራችሁን ከታች ባሉት የቴሌግራም users name መላክ አለባችሁ።👇👇
@PHILIPOS_T
@muney07
#ሽልማቱ🔥፦
🏆 የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ግለሰቦች በጥቅሉ የ12,000 💵 ብር 🎉! ተሸላሚ ይሆናሉ።
የፎቶ መቀበያ ቀን:
📌የመጨረሻው ቀን ሚያዝያ 21 ሲሆን ከቀኑ በፊት ስራችሁን መላክ ትችላላችሁ። ነገር ግን ከሚያዝያ 21 በኋላ ምንም አይነት ስራ አንቀበልም።
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
https://t.me/HU_JCSA_Group
HU_JC SA!
የጀሲሳን 10ኛ አመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ እና አለም አቀፉን የፕረስ ቀን ለመዘከር ጀሲሳ ከግሎባል ፒስ ባንክ ጋር በጋራ ባዘጋጀው የፎቶ ውድድር ላይ "ሰላም እና ብዝሃነትን" የሚገልጽ ፎቶ በማሳት ተወዳዳሪ ይሁኑ።
የፎቱ ውድድሩ መስፈርቶች፦
#1).ተወዳዳሪዋ/ው የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ መሆን አለባት/ አለበት።
#2).ለውድድር የቀረበው ፎቶ የግለሰቡ/ዋ እውነተኛ ስራ መሆን አለበት።
#3).የሌላ ግለሰብ ስራ ማቅረብ ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።
#4) ለውድድር የሚቀርበው ፎቶ ፎቶውን የሚገልጽ አጭር ፁሁፍ ያካተተ መሆን አለበት።
#5) ሁሉንም መስፈርቶች ካሟላችሁ በኋላ ስራችሁን ከታች ባሉት የቴሌግራም users name መላክ አለባችሁ።👇👇
@PHILIPOS_T
@muney07
#ሽልማቱ🔥፦
🏆 የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ግለሰቦች በጥቅሉ የ12,000 💵 ብር 🎉! ተሸላሚ ይሆናሉ።
የፎቶ መቀበያ ቀን:
📌የመጨረሻው ቀን ሚያዝያ 21 ሲሆን ከቀኑ በፊት ስራችሁን መላክ ትችላላችሁ። ነገር ግን ከሚያዝያ 21 በኋላ ምንም አይነት ስራ አንቀበልም።
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
https://t.me/HU_JCSA_Group
HU_JC SA!