500ሺ ብር ለጎንደር ድጋፍ አደረገች
ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ ጎንደር ላይ ለደረሰው አደጋ ከልቤ ተሰምቶኛል፤ አሞኛል፤ ለዚህም ግማሽ ሚልየን ብር ለመለገስ ቃል እገባለዉ ብላለች።
ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ ጎንደር ላይ ለደረሰው አደጋ ከልቤ ተሰምቶኛል፤ አሞኛል፤ ለዚህም ግማሽ ሚልየን ብር ለመለገስ ቃል እገባለዉ ብላለች።