ኢየሱስ ክርስቶስ፡-
ጨለማን ያሳደደው ብርሃን
ዓለምን ሁሉ ያበራው ፋና
የማይነዋወጥ መሰረትና
የማይፈርስ ግንብ
የማይሰበር መርከብና
የማይሰረቅ ማህደር
የለዘበ ቀንበርና
የቀለለ ሽክም
እርሱ ለአባቱ ሃይል ጥበቡም የሚሆን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡
ቅዳሴ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ጨለማን ያሳደደው ብርሃን
ዓለምን ሁሉ ያበራው ፋና
የማይነዋወጥ መሰረትና
የማይፈርስ ግንብ
የማይሰበር መርከብና
የማይሰረቅ ማህደር
የለዘበ ቀንበርና
የቀለለ ሽክም
እርሱ ለአባቱ ሃይል ጥበቡም የሚሆን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡
ቅዳሴ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ