የሕክምና ባለሙያውን እናሳክመው‼
=========================
✍ ከስር የምትመለከቱት የክሊኒካል ፋርማሲ ባለሙያ የሆነው አቶ ነዚፍ
ሑሴን በስልጤ ዞን በአለም ገበያ ሆስፒታል ለ 7 አመት ያክል ማህበረሠቡን ደከመኝ ሠለቸኝ ሳይል ያገለገለ እና በማገልገል ላይ ያለ ሲሆን ባጋጠመው የዳሌ አጥንት ቲቢ ምክኒያት በመድሀኒት በመታገዝ በየስራ ክፍሎች በሞተር ሳይክል በመንቀሳቀስ እየሠራ ቢቆይም አሁን ግን ህመሙ ተባብሶ ከመድሀኒት አቅም በላይ በመሆኑ እና ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴ ስለከለከለው የግራ ዳሌ አጥንቱ በአርቲፊሻል ዳሌ መቀየር እንዳለበት የህክምና ባለሙያወች ገልፀውለት ህክምናው በወላይታ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል እንደሚካሄድና ለህክምናውም 450,000 ብር እንደሚያስፈልግ ቢነግሩትም ይህን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻለ የእናንተን ደጋግ ልቦች እርዳታ ይፈልጋል። ለዚህ ምስጉን ባለሙያ እና ለሚያስተዳድራቸው ቤተሠቦች ከእናንተ የምትሰበሰብ አንዲት ብር ትልቅ ዋጋ ስላላት የቻላችሁትን ያክል እንድታግዙት በፈጣሪ ስም ይጠይቃል። የስጦታ ትንሽ የለውምና የቻልነውን ያክል ተባብረን ጤናውን እንታደግለት። እርዳታ ማድረግ ለምትፈልጉ
Hijra Bank:1005358870001 NEZIF HUSSEN
Absynia Bank: 83434187: NEZIF HUSSEN
Dashin Bank: 2932116794911 NEZIF HUSSEN
CBE: 1000300847197 NEZIF HUSSEN
ማገዝ እንደምትችሉ እያሳወቅን በስልክ ማግኘት ለምትፈልጉ
0908943322 ነዚፍ ሁሴነ
0916445656. ጀማል ከማል የስራ ባልደረባ እና የቅርብ ጓደኛ
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው::
=========================
✍ ከስር የምትመለከቱት የክሊኒካል ፋርማሲ ባለሙያ የሆነው አቶ ነዚፍ
ሑሴን በስልጤ ዞን በአለም ገበያ ሆስፒታል ለ 7 አመት ያክል ማህበረሠቡን ደከመኝ ሠለቸኝ ሳይል ያገለገለ እና በማገልገል ላይ ያለ ሲሆን ባጋጠመው የዳሌ አጥንት ቲቢ ምክኒያት በመድሀኒት በመታገዝ በየስራ ክፍሎች በሞተር ሳይክል በመንቀሳቀስ እየሠራ ቢቆይም አሁን ግን ህመሙ ተባብሶ ከመድሀኒት አቅም በላይ በመሆኑ እና ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴ ስለከለከለው የግራ ዳሌ አጥንቱ በአርቲፊሻል ዳሌ መቀየር እንዳለበት የህክምና ባለሙያወች ገልፀውለት ህክምናው በወላይታ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል እንደሚካሄድና ለህክምናውም 450,000 ብር እንደሚያስፈልግ ቢነግሩትም ይህን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻለ የእናንተን ደጋግ ልቦች እርዳታ ይፈልጋል። ለዚህ ምስጉን ባለሙያ እና ለሚያስተዳድራቸው ቤተሠቦች ከእናንተ የምትሰበሰብ አንዲት ብር ትልቅ ዋጋ ስላላት የቻላችሁትን ያክል እንድታግዙት በፈጣሪ ስም ይጠይቃል። የስጦታ ትንሽ የለውምና የቻልነውን ያክል ተባብረን ጤናውን እንታደግለት። እርዳታ ማድረግ ለምትፈልጉ
Hijra Bank:1005358870001 NEZIF HUSSEN
Absynia Bank: 83434187: NEZIF HUSSEN
Dashin Bank: 2932116794911 NEZIF HUSSEN
CBE: 1000300847197 NEZIF HUSSEN
ማገዝ እንደምትችሉ እያሳወቅን በስልክ ማግኘት ለምትፈልጉ
0908943322 ነዚፍ ሁሴነ
0916445656. ጀማል ከማል የስራ ባልደረባ እና የቅርብ ጓደኛ
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው::