#ፈራሁ
ብዙ ዛሬ እያለፈኝ
ቀኑ ነግቶ እስኪጨልም፣
በውል ቀኑን ሳልረዳ
ፊቱን ብቻ ነገን ሳልም፣
ከህልም ላይ ህልም ጭኜ
ደራርቤ ሳንቀላፋ፣
ከፍራሼ ሳልነሳ
አለም ቀድማኝ እንዳጠፋ!!
#ኤዶምገነት_ፃፈችው
@arifgtmbch
ብዙ ዛሬ እያለፈኝ
ቀኑ ነግቶ እስኪጨልም፣
በውል ቀኑን ሳልረዳ
ፊቱን ብቻ ነገን ሳልም፣
ከህልም ላይ ህልም ጭኜ
ደራርቤ ሳንቀላፋ፣
ከፍራሼ ሳልነሳ
አለም ቀድማኝ እንዳጠፋ!!
#ኤዶምገነት_ፃፈችው
@arifgtmbch