የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ
ለቢሮው እና በስሩ ለሚገኙ ጤና ተቋማት የኮንትራት ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ለአስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የሚቻል መሆኑን የሚገልጽ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ለኮንትራት ሰራተኛ ቅጥር ማስታወቂያ በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ 03 (ሶስት) የስራ ቀናት ብቻ መሆኑን እየገለፅን ከዚህ በታች በተቀመጠው የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 03 (ሶስት) የስራ ቀናት ውስጥ የህጻናት እንክብካቤ ሞግዚት ውጪ በኦላየን ብቻ በታች ባለው ማስፈንጠሪያ (ወይም ሊንክ) በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለቢሮው እና በስሩ ለሚገኙ ጤና ተቋማት የኮንትራት ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓ ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ለአስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የሚቻል መሆኑን የሚገልጽ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ለኮንትራት ሰራተኛ ቅጥር ማስታወቂያ በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ 03 (ሶስት) የስራ ቀናት ብቻ መሆኑን እየገለፅን ከዚህ በታች በተቀመጠው የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 03 (ሶስት) የስራ ቀናት ውስጥ የህጻናት እንክብካቤ ሞግዚት ውጪ በኦላየን ብቻ በታች ባለው ማስፈንጠሪያ (ወይም ሊንክ) በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡