ወደ ንግግራቸው ስንዘልቅ ለምሳሌ፡- እሳቸው ‹‹ጀውሀራ›› ብለው የጠቀሱት ‹‹ጀውሀረቱ ተውሒድ›› የተሰኘው የአሽዓሪያ ዐቂዳ ኪታብ 144 ስንኞችን ብቻ የያዘ ትንሽዬ የግጥም ፓምፍሌት ነው፡፡ የተካበደ አይደለም፡፡ ‹‹በድኡል-አማሊ›› የተሰኘው የዐቂዳ ኪታብም 66 ስንኞችን ብቻ የያዘ ጢንጥዬ የግጥም በራሪ ወረቀት ነው፡፡ እሳቸው ‹‹አስ-ሰኑሲያ›› ብለው የጠሩት ‹‹መትኑ አስ-ሰኑሲያ አስ-ሱግራ››ም ቢሆን ሱፃፍ ከ150 መስመር ያልበጠና ቢበዛ ከ3 እና ከ4 ገፅ የማይበልጥ ነው፡፡ እነዚህን በድምሩ 10 ገፅ የማይሞሉ ወረቀቶችን ቀርቻለሁ ብሎ .. ‹‹ሁሉንም ዓይነት ዕውቀት አካብቻለሁ››፣ ‹‹ጉራ አይደለም›› .. ማለት … እንግዲህ እናንተው ጨርሱት …
4️⃣. እጅግ የሚደንቀው ደግሞ ሸይኽ ጀይላን መሻኢኾቻችንን በዶ/ር ዐብይ እና በ‹‹መደመር›› ፍልስፍናው ሊያስፈሯሯቸው መሞከራቸው ነው፡፡ በሸኽ ጀይላን አባባል መሠረት የ‹‹መደመር›› ፍልስፍና አዲስና ዘመናዊ ፍልስፍና ነው፡፡ የወሃቢያም ዐቂዳ አዲስና ዘመናዊ ዐቂዳ ነው፡፡ የአሽዓሪያ ዐቂዳ ግን “ጊዜ ያለፈበት” “ያረጀ” ዐቂዳ በመሆኑ አዲሱን እና ዘመን አመጣሹን የወሃቢያን ዓቂዳ ትቼ “ጊዜ ያለፈበትን” የአሽዓሪያን ዐቂዳ እከተላለሁ የሚል ሰው የዶ/ር ዐብይን አዲሱን እና ዘመናዊውን የ‹‹መደመር›› ፍልስፍና አልፈልግም እንዳለ ይቆጠራል ብለው ሸኽ ጀይላን ሲናገሩ ለሳቸው እኔ ተሳቀቅኩ😔 አሳምነውም ሆነ አስቦካክተውም ቢሆን መጅሊስን ለመቆጣጠር ያደረባቸው ከመጠን ያለፈ ጉጉት ይበልጥ ፍንትው ብሎ ታየኝ፡፡
እሳቸው ይህን መጅሊስን የመቆጣጠር ከፍተኛ ጉጉት ለማሳካት ብለው ሲናገሩ 👉 ዘመናዊውን የ‹መደመር› ፍልስፍናን የሚመጥነው ዘመን አመጣሹ የወሃቢያ ዐቂዳ ነው ይላሉ፡፡ በዚህ መልኩ ወሃቢያን ትቶ አሽዓሪያን መከተል ጠ/ሚ ዐብይ ላይ እንደ ማመፅ በማስመሰል አስቂኝ የማስፈራሪያ ንግግር ይናገራሉ፡፡ ዑለሞቻችንን ማስቦካኪያ መሆኑ ነው😀 በአጭሩ ‹‹በባሌም በቦሌም
4️⃣. እጅግ የሚደንቀው ደግሞ ሸይኽ ጀይላን መሻኢኾቻችንን በዶ/ር ዐብይ እና በ‹‹መደመር›› ፍልስፍናው ሊያስፈሯሯቸው መሞከራቸው ነው፡፡ በሸኽ ጀይላን አባባል መሠረት የ‹‹መደመር›› ፍልስፍና አዲስና ዘመናዊ ፍልስፍና ነው፡፡ የወሃቢያም ዐቂዳ አዲስና ዘመናዊ ዐቂዳ ነው፡፡ የአሽዓሪያ ዐቂዳ ግን “ጊዜ ያለፈበት” “ያረጀ” ዐቂዳ በመሆኑ አዲሱን እና ዘመን አመጣሹን የወሃቢያን ዓቂዳ ትቼ “ጊዜ ያለፈበትን” የአሽዓሪያን ዐቂዳ እከተላለሁ የሚል ሰው የዶ/ር ዐብይን አዲሱን እና ዘመናዊውን የ‹‹መደመር›› ፍልስፍና አልፈልግም እንዳለ ይቆጠራል ብለው ሸኽ ጀይላን ሲናገሩ ለሳቸው እኔ ተሳቀቅኩ😔 አሳምነውም ሆነ አስቦካክተውም ቢሆን መጅሊስን ለመቆጣጠር ያደረባቸው ከመጠን ያለፈ ጉጉት ይበልጥ ፍንትው ብሎ ታየኝ፡፡
እሳቸው ይህን መጅሊስን የመቆጣጠር ከፍተኛ ጉጉት ለማሳካት ብለው ሲናገሩ 👉 ዘመናዊውን የ‹መደመር› ፍልስፍናን የሚመጥነው ዘመን አመጣሹ የወሃቢያ ዐቂዳ ነው ይላሉ፡፡ በዚህ መልኩ ወሃቢያን ትቶ አሽዓሪያን መከተል ጠ/ሚ ዐብይ ላይ እንደ ማመፅ በማስመሰል አስቂኝ የማስፈራሪያ ንግግር ይናገራሉ፡፡ ዑለሞቻችንን ማስቦካኪያ መሆኑ ነው😀 በአጭሩ ‹‹በባሌም በቦሌም