መ/ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በየትኛውም ዓለም ያለ ሁሉ መልእክቱን ለማግኘት የሚፈልጉ ሰዎችን መርዳት ግዴታው ነው። ከብርቱ ቅጣት መፍሰስ ጀምሮ ሰዎች ለመዳን ይጥራሉና! ማምለጫውን ማሳየት ግዴታው ነው። በዚህም ለመነገድ የሚሞክር ይቀጣበታልና አገልግሎቱን በነጻ ይስጥ።
ውሳኔው ወደ አፈጻጸም ተሻግሯልና ያልጠበቅናቸው አገሮች ሕዝቦች የሚጠፉ ሲጠፉ የሚተርፉ ምሕረት ሲሹና ማምለጫ ሲፈልጉ በየትም ያለ የተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ልጅ በትሕትና፣ በቅንነት፣ ራስን ዝቅ በማድረግ፣ መርዳት ዋናው ተግባርና ግዴታው ነው።
» በትምክህት የሚናገር የሚያደርግ የሚመጸደቅ ብርቱ ቅጣት ይጠብቀዋልና ከዚህ አጸያፊ ሥራ
ይቆጠብ።
» አንዳንድ መንግሥታቶች ቡድኖች ድርጅቶች ይጠቅመናል ባሉት ድርጅቶች የመከለሻ ዘዴ
ተጠቅመው ሊገልጹት ይችላሉና በጥንቃቄ ከያዛችሁት ኦርጅናል መልእክት ጋር አመሳክሩት።
» ማንኛውም የሀገር መሪ፣ የእምነት ድርጅት መሪ፣ የጦር መሪ፣ የደኅንነት መሪ፣ የምክር ቤት
አባላት፣ የመወሰኛ ምክር ቤት አባላት፣ የዓለም አቀፍ ድርጅት መሪዎች፣ የእርዳታ ድርጅት
መሪዎች፣ ዓለም አቀፍ የሙያ ማኅበሮች ኃላፊነት ያለበት የሕዝብ አመራር የያዘ በሙሉ ይህን
ትእዛዝ ያስተውል።
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ሦስት
ውሳኔው ወደ አፈጻጸም ተሻግሯልና ያልጠበቅናቸው አገሮች ሕዝቦች የሚጠፉ ሲጠፉ የሚተርፉ ምሕረት ሲሹና ማምለጫ ሲፈልጉ በየትም ያለ የተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ልጅ በትሕትና፣ በቅንነት፣ ራስን ዝቅ በማድረግ፣ መርዳት ዋናው ተግባርና ግዴታው ነው።
» በትምክህት የሚናገር የሚያደርግ የሚመጸደቅ ብርቱ ቅጣት ይጠብቀዋልና ከዚህ አጸያፊ ሥራ
ይቆጠብ።
» አንዳንድ መንግሥታቶች ቡድኖች ድርጅቶች ይጠቅመናል ባሉት ድርጅቶች የመከለሻ ዘዴ
ተጠቅመው ሊገልጹት ይችላሉና በጥንቃቄ ከያዛችሁት ኦርጅናል መልእክት ጋር አመሳክሩት።
» ማንኛውም የሀገር መሪ፣ የእምነት ድርጅት መሪ፣ የጦር መሪ፣ የደኅንነት መሪ፣ የምክር ቤት
አባላት፣ የመወሰኛ ምክር ቤት አባላት፣ የዓለም አቀፍ ድርጅት መሪዎች፣ የእርዳታ ድርጅት
መሪዎች፣ ዓለም አቀፍ የሙያ ማኅበሮች ኃላፊነት ያለበት የሕዝብ አመራር የያዘ በሙሉ ይህን
ትእዛዝ ያስተውል።
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ሦስት