የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ፕሬዝዳንት ተመድቦለታል።
ንጉሥ ታደሰ (ዶ/ር) ከየካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል።
ፍቅሬ ደሳለኝ (ፕ/ር) ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ለመሆን የተለያዩ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸው በሥራ ርክክብ ወቅት ተገልጿል።
ንጉሥ ታደሰ (ዶ/ር) ከየካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል።
ፍቅሬ ደሳለኝ (ፕ/ር) ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ለመሆን የተለያዩ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸው በሥራ ርክክብ ወቅት ተገልጿል።