ዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመደበኛ፣ በቅዳሜና እሑድ እንዲሁም በክረምት መርሐግብር ሲከታተሉ የቆዩና ለመመረቅ የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ያሟሉ 518 ተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ የካቲት 15/2017 ዓ.ም ያከናውናል፡፡
በተመሳሳይ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 19ኛ ዙር የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዕለት ያካሒዳል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
h
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇
╚═══════════╝
https://t.me/ethioexit