Ethio University News®


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter


🔉Assignment, Research, CV, Website Development እና Logo Design እናግዛችሁ!

እንዲሰራሎት:
📱 በመጀመሪያ ቻናላችንን @tntethiopia JOIN ማድረግ!
💬 በመቀጠል @smart_ethio በዚህ Account እኛን  ማዉራት ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!

TNT Ethiopia: @tntethiopia


አምቦ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 807 ተማሪዎች አስመርቋል።

ከተመራቂዎቹ 2 በሦስተኛ ዲግሪ፣ 192 በሁለተኛ ዲግሪ፣ ሰባት በህክምና ዶክትሬት እንዲሁም 606 በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


#paid promotion
Many people have made money by joining Valero Energy, so what are you waiting for? Join Valero Energy and you can make money at home at any time. Making money is as easy as breathing. Welcome to the high-tech company Valero Energy. Prepare for tomorrow with Valero Energy. If you are not willing to keep up with the times, you will be eliminated by the times. Join Valero Energy and find your own financial freedom. Register now and get 50 ETB.
Earn 1000ETB every day
Official registration address: https://www.valerosn.com/?invitation_code=58DC2
Official Telegram channel https://t.me/Valero1

እኛን አይወክልም Paid Promotion ነው
Any ማስታወቂያ ማሰራት ምትፈልጉ አናግሩን


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የወርቅ ሜዳለያ ተሸላሚዋ ዶክተር ዛኪራ ተባረክ ••• ኒቃብ ከመማር ከመሸለም ከመምራት አያግድም ብላለች!

ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሜዲስን 3.87 አምጥታ በዛሬው እለት ተመርቃለች:: መመረቅ ብቻ ሳይሆን ደግሞ በሶስት ዘርፍ ተሸላሚ ሆና ነው የተመረቀችው:: ከሁሉም የህክምና ተማሪዎች አንደኛ ወጥታ ተሸልማለች::
ከሁሉም ሴቶች አንደኛ ወጥታ ተሸልማለች::
ከሁሉም ተማሪዎች አንደኛ ወጥታ የወርቅ ሜዳለያ ተሸልማለች::

ኒቃብ + ትምህርት + መሸለም + መምራት ይቻላል::

ኒቃብ ፊትን እንጅ አዕምሮን አይሸፍንም!

እንኳን ደስ አለሽ! እንኳን ደስ አላት! እንኳን ደስ አለንንንን!!

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 214 የህክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ በሰባት የጤና መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ናቸው።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ እና ተከታታይ መርሐ-ግብር ሲያስተምራቸው የነበሩ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጉቼ ጉሌ ፥ ትምህርት የሁሉ ነገር ቁልፍ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው ባለፉት ጊዜያት የሀገርን ሁለተናዊ ለውጥ የሚያስቀጥሉ ተማሪዎችን እያሰለጠነ ይገኛል ብለዋል ።

በቀጣይም ዩኒቨርሲቲው በተሰጠው የትምህርት መስክ እና ተልዕኮ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት የተጣለበትን ኃላፊነት ይወጣል ነው ያሉት ።

በተጨማሪም መቱ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች ሲያስተምራቸውን የነበሩ 1 ሺህ 400 ተማሪዎችን በመጀመሪያና እና ሁለተኛ ዲግሪ አስመርቋል።

ከእነዚህም ውስጥ 1 ሺህ 181 የሚሆኑት በመጀመሪያ ዲግሪ እና 226 የሚሆኑት ደግሞ በ2ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


ዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመደበኛ፣ በቅዳሜና እሑድ እንዲሁም በክረምት መርሐግብር ሲከታተሉ የቆዩና ለመመረቅ የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ያሟሉ 518 ተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ የካቲት 15/2017 ዓ.ም ያከናውናል፡፡

በተመሳሳይ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 19ኛ ዙር የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዕለት ያካሒዳል፡፡

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!
  -----------------------------------
✅ Make Money Online In Ethiopia 2025 🇪🇹 ✅

           በቀን 3000 ብር የሚከፍል ዌብሳይት

15,000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

🔺የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
🔺የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
🔺 ብዛት: 15,000+ በላይ
🔺ደሞዝ:  በቀን 3000 ብር
 
🛑 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ  ስራውን ይጀምሩ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon ይክፈቱና

      👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇
https://reportervacancy.com/make-money-online/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com


ERMP 2024 List of Matched Candidates (1).pdf
947.6Kb
ERMP 2024 Max_Min Matching Results (1).pdf
486.1Kb
#MoH


የጤና ሚኒስቴር የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) ለቋል።

በምደባው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በሚኒስቴሩ ነጻ የስልክ መስመር 952 በሥራ ሰዓት ብቻ እስከ የካቲት 21/2017 ዓ.ም ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል።

" የተቋም/የፕሮግራም/የስፖንሰር ለውጥ አድርጉልኝ ጥያቄ እንደ ቅሬታዎች የማይወሰዱ በመሆናቸው ተቀባይነት የላቸውም " ብሏል።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


We’re back for the 3rd year of EdTech Mondays Ethiopia! Join us on Monday, 24th February 2025, at 8:10 PM EAT on Fana FM 98.1 as we explore The Role of AI in Upskilling Teachers and Enhancing EdTech Adoption.

Featuring panelists Tewelde Zemichael (EdTech and Fintech Researcher, CEO and Founder of Geez Education and Training PLC), Milkias Tesfaye (EdTech Program Lead at Edify Ethiopia), and Elias Gudeta (ICT Specialist and Assistance Manager at Destiny), moderated by Rediet Meshesha (Host of Cybergna), this edition.

Don’t miss this critical conversation on advancing education in Ethiopia!


🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ   ‼️

ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇




Update

አዲሱ ፖስፖርት ዛሬ ይፋ ሆኗል።

ከቀናት በፊት በተገለፀው መሠረት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ዘርጋሁት ባለው የኢ-ፓስፖርት ሲስተም አዲሱን ፓስፖርት ይፋ አድርጓል።

ፓስፖርቱ  በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሚስጥራዊ ህትመትና ቴክኖሎጂ ልምድ አለው ከተባለው የጃፓኑ ቶፓን ሴኩሪቲ ኢትዮጵያ አ.ማ አማካይነት ዘመኑ በደረሰበት የሚስጥራዊ ህትመት የታተመ ነው ተብሏል።

አዲሱ ፖስፖርት ዛሬ የካቲ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ይፋ ተደርጓል፡፡

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


♨️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ Jobs 2025 ✅
---—----------------------------     
✅ በ0 አመት  እና በልምድ

✅  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፣ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ብዛት: ከ20,000 በላይ
ደሞዝ ማራኪ

                How To Apply
                     👇👇👇

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/national-election-board-of-ethiopia-jobs-2024/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

--------Join Our Telegram---------
                     👇👇👇👇👇
    https://t.me/reporter_vacancy


#MoE

" በዚህ ዓመት 150 ሺህ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበየነ መረብ (ኦንላይን) ይወስዳሉ " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ባለፈው ዓመት ወደ ተግባር የገባው የኦንላይን ብሔራዊ ፈተና ዘንድሮም እንደሚቀጥል ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በዚህ ዓመት 150 ሺ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበየነ መረብ (ኦንላይ ) እንዲወስዱ ቅድመ ዝግጅ እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል።

ይህንን ያሉት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ ላይ ነው።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


#EntranceExam #2017

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች #በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል፡፡

የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ - 10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣ ከ11ኛ - 12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው። ነገር ግን በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው፡፡  በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም  የሚፈተኑ አሉ፡፡ በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ እና ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል።

👉ስለሆነም የፈተና ዝግጅቱ፡-
  
1) ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣

2) ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣
   
3) ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣
   
4) ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል።

ከላይ የተዘረዘረው የዝግጅት ሂደት በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ላይ እንደተጠበቀ ሆኖ የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ ይሆናል።

በአጠቃላይ ሁሉም ተማሪዎች ከ9ኛ -12ኛ ክፍል በየተማሩበት የሥርዓተ ትምህርት ይዘት ላይ መመስረት ፈተናው እንደሚዘጋጅ አውቀው ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።

ስለሆነም ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ወላጆች፣ መምህራንና መላው የትምህርት ማህበረሰብ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

                             
[የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት]
                                          
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


#ጥቆማ
#BongaUniversity

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ

መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)

ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹

17 last posts shown.