#PremierLeague
🏆 ሊቨርፑል ለ20ኛ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አንድ ነጥብ ብቻ ይፈልጋል!
አርሰናል ዛሬ ከክሪስታል ፓላስ ጋር አቻ መለያየቱን ተከትሎ፣ ሊቨርፑል በቀጣይ ከቶተንሀም ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አሸናፊ ከሆነ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ያረጋግጣል።
ሬድስ ዋንጫውን ካገኙ ከቼልሲ፣ አርሰናል እና ሌሎች ቀሪ ተጋጣሚዎች የክብር አቀባበል ይጠብቃቸዋል።
ይህ ታላቅ ጨዋታ እሁድ መሽቱ 12:30 ላይ በአንፊልድ ይካሄዳል።
🏆 ሊቨርፑል ለ20ኛ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አንድ ነጥብ ብቻ ይፈልጋል!
አርሰናል ዛሬ ከክሪስታል ፓላስ ጋር አቻ መለያየቱን ተከትሎ፣ ሊቨርፑል በቀጣይ ከቶተንሀም ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አሸናፊ ከሆነ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ያረጋግጣል።
ሬድስ ዋንጫውን ካገኙ ከቼልሲ፣ አርሰናል እና ሌሎች ቀሪ ተጋጣሚዎች የክብር አቀባበል ይጠብቃቸዋል።
ይህ ታላቅ ጨዋታ እሁድ መሽቱ 12:30 ላይ በአንፊልድ ይካሄዳል።