⚪️ ሩዲገር ለዳኛው ይቅርታ አቀረበ!
የሪያል ማድሪድ ተከላካይ አንቶኒዮ ሩዲገር በትላንት ምሽት ጨዋታ ላይ ላሳየው ባህሪ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይቅርታ ጠይቋል። "ላሳየሁት ባህሪ የማቀርበው ምክንያት የለኝም። ለተፈጠረው ነገር ከልብ ይቅርታ እጠይቃለሁ" ሲል ገልጿል።
"ተቀይሬ ከወጣሁ በኋላ ቡድኔን መርዳት ባለመቻሌ ጨዋታው ከመጠናቀቁ በፊት ስህተት ሰርቻለሁ" በማለት፣ በተለይም "የጨዋታውን ዳኛ ይቅርታ እጠይቃለሁ" ሲል ለባህሪው ኃላፊነት ወስዷል።
የጀርመኑ ተጫዋች ከ4 ጨዋታዎች በላይ ሊታገድ እንደሚችል ዘገባዎች ይጠቁማሉ።
የሪያል ማድሪድ ተከላካይ አንቶኒዮ ሩዲገር በትላንት ምሽት ጨዋታ ላይ ላሳየው ባህሪ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይቅርታ ጠይቋል። "ላሳየሁት ባህሪ የማቀርበው ምክንያት የለኝም። ለተፈጠረው ነገር ከልብ ይቅርታ እጠይቃለሁ" ሲል ገልጿል።
"ተቀይሬ ከወጣሁ በኋላ ቡድኔን መርዳት ባለመቻሌ ጨዋታው ከመጠናቀቁ በፊት ስህተት ሰርቻለሁ" በማለት፣ በተለይም "የጨዋታውን ዳኛ ይቅርታ እጠይቃለሁ" ሲል ለባህሪው ኃላፊነት ወስዷል።
የጀርመኑ ተጫዋች ከ4 ጨዋታዎች በላይ ሊታገድ እንደሚችል ዘገባዎች ይጠቁማሉ።