🏆 ማድሪድ ተጫዋቾች ከባድ ቅጣት ይጠብቃቸዋል!
የሪያል ማድሪድ ተጫዋቾች በትላንቱ የኮፓ ዴላሬ ፍፃሜ ጨዋታ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ምክንያት ከባድ የጨዋታ እገዳ ይጠብቃቸዋል።
"ዘ አትሌቲክ" እንደዘገበው፣ አንቶኒዮ ሩዲገር ከ4 እስከ 12 ጨዋታዎች ሊታገድ ሲችል፣ ጁድ ቤሊንግሀም በሚቀጥለው ዓመት ሁለት የኮፓ ዴላሬ ጨዋታዎች እገዳ ሊጣልበት ይችላል።
እንዲሁም፣ ሉካስ ቫስኩዌስም የሁለት ጨዋታዎች ቅጣት ሊጣልበት እንደሚችል ተገልጿል።
ለማስታወስ ያህል፣ ከፍፃሜ ጨዋታው በኋላ ቤሊንግሀም እና ቫስኩዌስ ቀይ ካርድ ተሰጥቷቸው ነበር።
የሪያል ማድሪድ ተጫዋቾች በትላንቱ የኮፓ ዴላሬ ፍፃሜ ጨዋታ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ምክንያት ከባድ የጨዋታ እገዳ ይጠብቃቸዋል።
"ዘ አትሌቲክ" እንደዘገበው፣ አንቶኒዮ ሩዲገር ከ4 እስከ 12 ጨዋታዎች ሊታገድ ሲችል፣ ጁድ ቤሊንግሀም በሚቀጥለው ዓመት ሁለት የኮፓ ዴላሬ ጨዋታዎች እገዳ ሊጣልበት ይችላል።
እንዲሁም፣ ሉካስ ቫስኩዌስም የሁለት ጨዋታዎች ቅጣት ሊጣልበት እንደሚችል ተገልጿል።
ለማስታወስ ያህል፣ ከፍፃሜ ጨዋታው በኋላ ቤሊንግሀም እና ቫስኩዌስ ቀይ ካርድ ተሰጥቷቸው ነበር።