ለውጥ ማምጣት ከፈለግህ ለውጡ የሰውን አምዕሮ አስተሳሰብ ከመገንባት ይጀምራል የመጀመሪያ ምዕራፍ ይህ ነው። መጀመሪያ ትውልዱን አምዕሮውን አስተሳሰቡን አንቀው የያዙትን ጫት ቤት ሲጋሬ ሱስ ቤቶችን እየተከታተልህ አስወግዳቸው /እናስወግዳቸው/ ጭፈራ ቤቶች መወገድ አለባቸው!!!!!!! ዝሙት ቤቶች መወገድ አለባቸው!!!! ቤቲንግ ቤት ቁማር ቤቶች መወገድ አለባቸው!!!! በቅዱሳን ስም የሚሸጡ አስካሪ መጠጦች ከገበያው መወገድ አለባቸው ለምሳሌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ቅዱስ ዮሐንስ ቢራ ሐበሻ (የመላዕክት ፎቶ አለበት)ቢራ...። .... !!!! ከዘረኝነት ከጎጠኝነት መንፈስ መውጣት አለብን! ነጭን ከማምለክ መውጣት አለብን!!!.....!! እግዚአብሔርን የሚያስቀይም ስራ እየሰራን ለገንዘብ ለጥቅማችን ስንል ትውልድ እየገደልን ሰላም ይመጣል ብለን ማሰብ ጅልነት ነው። !