ከዚህ በፊት ለሪሚዲያል ተማሪች በተቋማት የሚሰጠው ውጤት 30% ሲሆን 70% ደግሞ የሚሰጠው ከት/ት ሚኒስቴር ነበር ። አሁን ግን ይህ አሠራር ተሻሽሎ ሙሉ በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር ነዉ exam ሚያወጣው::ነገር ግን ግቢ ገብታችሁ መማራችሁ ለጥራት አስተዋፅኦ ያደርጋል🙌 so ግቢ ዉስጥ ከ30% ሚያዘው ይቀርና አጠቃላይ ከ100% ትምህርት ሚኒስቴር ይፈትናቿል
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/students_channel_eth
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/students_channel_eth